Fana: At a Speed of Life!

ሁለት ታዳጊዎችን አግቶ ገንዘብ የጠየቀው ግለሰብ የ25 ዓመት እስር ተፈረደበት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ የ7 ዓመት ህፃንና የ17 አመት ታዳጊን ከብት በመጠበቅ ላይ እያሉ አግቶ ገንዘብ የጠየቀው ግለሰብ የ25 ዓመት እስር ተበየነበት። አገሬ የሗላሸት የተባለው ተከሳሽ፥ ሁናቸው ማስረሻ የተባለን የ17…

በኮሮና ቫይረስ የሚከሰተው በሽታ ስያሜ ተሰጠው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለሚከሰተው በሽታ “ኮቪድ -19” የሚል መጠሪያ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ በኮሮና ቫይረስ የሚከሰተው…

ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከተባበሩት መንግስታት የዩ ኤን ሀቢታት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ከተባበሩት መንግስታት የዩ ኤን ሀቢታት ዋና ዳይሬክተር ማይሙና ሙሀመድ ሻሪፍ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅትም በከተሞች እድገትና ለውጥ ማምጣት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር…

በሀረሪ ክልል የግጭት መንስዔዎችን የመግታትና ወንጀልን የመከላከል ስራዎች መከናወናቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል ለግጭት መንስኤ የሚሆኑ እንቅስቃሴዎችን የመግታትና ወንጀልን የመከላከል ተግባራት መከናወናቸውን የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት አስታወቀ። የክልሉ የፀጥታ ምክር ቤት በትናንትናው ዕለት የስራ አፈፃፀም ግምገማ አካሂዷል። በግምገማው…

ቱርክ በኢድሊብ 51 የሶሪያ ወታደሮች መገደላቸውን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቱርክ በትናንትናው እለት በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ 51 የመንግስት ወታደሮች መገደላቸውን አስታወቀች። ወታደሮቹ በኢድሊብ ግዛት በቱርክ የሚደገፉ ታጣቂዎች በወሰዱት እርምጃ መገደላቸውንም አንካራ ገልጻለች። ከሞቱት ወታደሮች በተጨማሪም ሁለት የሶሪያ…

ያልተዘጋጀ አመራር ሀገርና ህዝብን ማገልገል የሚሳነው በመሆኑ አመራሩ የፓርቲውን መመሪያዎችና ፖሊሲዎችን አውቆ ዝግጁ ሊሆን ይገባል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና የመዝጊያ ስነ ስርዓት ዛሬ ተከናውኗል። በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በተካሄደው በዚህ የመዝጊያ ስነ ስርዓት ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ ተገኝተው የማጠቃለያ…

በድንበር እና የአንበጣ መንጋ በተከሰተባቸው ስፍራዎች የመከላከል ስራዎች እየተሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር በድንበር እና መንጋው በተከሰተባቸው ስፍራዎች የበረሀ አንበጣን መከላከል የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ መንጋው በአሁኑ…

በኢትዮጵያ በ2025 የታዳሽ ሀይልን ተደራሽ ለማድረግ 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ያስፈልጋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2025 የታዳሽ ሀይልን ተደራሽ ለማድረግ 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ከዓለም ባንክ፣ ከአውሮፓ ህብረትና ከሌሎች የልማት አጋር አካላት ጋር የገንዘብ…

ህብረተሰቡና የፀጥታ አካላት ለጉባኤው በሰላም መጠናቀቅ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤና 36ኛው የህብረቱ የሚኒስትሮች ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ በሰላም መጠናቀቁን የፌደራል የፀጥታ ጥምር ግብረ ኃይል ገለፀ። ግብረ ሃይሉ ጉባኤው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ የአዲስ አበባ…

ፕሮፈሰር ጥሩሰው ተፈራ የጆርጅ ፎስተር የምርምር ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  የስነልቦና እና የልዩ ፍላጎት ትምህርት ፕሮፌሰር የሆኑት ጥሩሰው ተፈራ በሀምቦልት ፋውንዴሽን የጆርጅ ፎስተር የምርምር ሽልማትን አገኙ። ፋውንዴሽኑ በድረገፁ ባወጠው መረጃ ፕሮፈሰር ጥሩሰው ተፈራ በልዩ ፍላጎት ትምህርት…