የሀገር ውስጥ ዜና ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Mar 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አገር መከላከያ ምክትል የኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያዩ። በጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የልዑካን ቡድን በሱዳን የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ መሆኑን በሱዳን የኢትዮጵያ…
የዜና ቪዲዮዎች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በተጻፈው “መደመር” መጽሐፍ ላይ ውይይት ተካሄደ Feven Bishaw Mar 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=qTU_-8fzks4
የዜና ቪዲዮዎች የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያዩ ሚኒስትሮችን ሹመት አፀደቀ Feven Bishaw Mar 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=zg_dHkqrIGU
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሁለት ሹመቶችን ሰጡ Tibebu Kebede Mar 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሁለት ሹመቶችን ሰጥተዋል። በዚህ መሰረትም ፦ 1.ወይዘሮ ህይወት ሞሲሳ- የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር እና 2.ሜጀር ጀኔራል አህመድ ሀምዛ - የመከላከያ…
ጤና አልጄሪያ የመጀመሪያዋን በኮረና ቫይረስ ሞት አስመዘገበች Meseret Demissu Mar 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት3፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) አልጄሪያ ከኮረና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በሀገሯ የመጀመሪያውን ሞት ማስመዝገቧን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በቫይረሱ የአንድ ሰው ሞት ከመመዝገቡም በተጨማሪ አምስት አዳዲስ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን ገልጿል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰራዊቱ የሀገሪቱን ሰላምና ሉዓላዊነት የማስከበር ተልዕኮውን ለመወጣት በላቀ ብቃት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ Tibebu Kebede Mar 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ የሚቃጣ ማንኛውንም ጥቃት ለመመከት እና አጸፋዊ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ። የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ጀኔራል አደም መሃመድ፣ የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሜጀር…
የዜና ቪዲዮዎች ከመጋቢት 10 ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት በ1 ወር ጊዜ ውስጥ መሰጠት ይጀመራል Feven Bishaw Mar 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=3lO_qEwhgcw
የዜና ቪዲዮዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከደቡብ ኦሞ ዞን ነዋሪዎች ጋር ያደረጉት ውይይት Feven Bishaw Mar 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=vhzn6JfT91I
የሀገር ውስጥ ዜና ለቀናት ሲካሄድ የነበረው የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ መካከለኛ አመራሮች ስልጠና በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ የፓርቲው ፅህፈት ቤት ገለፀ Tibebu Kebede Mar 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ15 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ መካከለኛ አመራሮች ስልጠና በስኬት መጠናቀቁን የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ገለፁ። የስልጠናውን መጠናቀቅ አስመልክቶ አቶ ፍቃዱ መግለጫ ሰጥተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ከመጋቢት 10 ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት በ1 ወር ጊዜ ውስጥ መሰጠት ይጀምራል Tibebu Kebede Mar 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ከመጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ መስጠት ሊጀምር መሆኑን ገለጸ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጅብ ጀማል እንደገለጹት፥ ከዚህ…