Fana: At a Speed of Life!

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አገር መከላከያ ምክትል የኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ ጋር ተወያዩ። በጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የተመራ የልዑካን ቡድን በሱዳን የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ መሆኑን በሱዳን የኢትዮጵያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሁለት ሹመቶችን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሁለት ሹመቶችን ሰጥተዋል። በዚህ መሰረትም ፦ 1.ወይዘሮ ህይወት ሞሲሳ- የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር እና 2.ሜጀር ጀኔራል አህመድ ሀምዛ - የመከላከያ…

አልጄሪያ የመጀመሪያዋን በኮረና ቫይረስ ሞት አስመዘገበች

አዲስ አበባ፣መጋቢት3፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) አልጄሪያ ከኮረና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በሀገሯ የመጀመሪያውን ሞት ማስመዝገቧን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስትር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በቫይረሱ የአንድ ሰው ሞት ከመመዝገቡም በተጨማሪ አምስት አዳዲስ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸውን ገልጿል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ…

ሰራዊቱ የሀገሪቱን ሰላምና ሉዓላዊነት የማስከበር ተልዕኮውን ለመወጣት በላቀ ብቃት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ የሚቃጣ ማንኛውንም ጥቃት ለመመከት እና አጸፋዊ እርምጃ ለመውሰድ ዝግጁ መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ። የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ጀኔራል አደም መሃመድ፣ የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሜጀር…

ለቀናት ሲካሄድ የነበረው የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ መካከለኛ አመራሮች ስልጠና በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ የፓርቲው ፅህፈት ቤት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ15 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ መካከለኛ አመራሮች ስልጠና በስኬት መጠናቀቁን የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ገለፁ። የስልጠናውን መጠናቀቅ አስመልክቶ አቶ ፍቃዱ መግለጫ ሰጥተዋል።…

ከመጋቢት 10 ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት በ1 ወር ጊዜ ውስጥ መሰጠት ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ ከመጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ አዲስ ፓስፖርት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ መስጠት ሊጀምር መሆኑን ገለጸ።   የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጅብ ጀማል እንደገለጹት፥ ከዚህ…