Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ የቀድሞው የማረሚያ ቤት ሀላፊ ፍርድ ቤት ውስጥ ራሱን አጠፋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሩሲያ የቀድሞው የማረሚያ ቤት አገልግሎት ሃላፊ ፍርድ ቤት ውስጥ ራሱን ማጥፋቱ ተነግሯል። ቪክቶር ስቪሪዶቭ የተባለው ግለሰብ የሩሲያ ማረሚያ ቤት አገልግሎት የሞተር ትራንስፖርት ክፍል ሃላፊ ሆኖ በሚያገለግልበት ወቅት 125 ሺህ ዶላር ከምክትል…

ቋሚ ኮሚቴው ከዓለም ንግድ ድርጅት ልዑካን ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድ እና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከዓለም ንግድ ድርጅት ልዑካን ጋር ተወያየ። ውይይቱ ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል በምትሆንበት ቅድመ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ሲሆን፥ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል…

በ2019 በመረጃ መረብ ጥቃት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ተመዝብሯል – ኤፍ ቢ አይ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው የፈረንጆቹ 2019 በዓለም ዙሪያ በመረጃ መረብ ጥቃት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር መመዝበሩን የአሜሪካ የምርመራ ቢሮ (ኤፍ ቢ አይ) አስታውቋል። የበይነ መረብ ወንጀል ቅሬታ ማዕከል (አይ ሲ 3) እንዳስታወቀው ወንጀሉ ተመሳሳይ ይሁን…

አምባሳደር ሬድዋን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የእስያ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የባንግላዴሽ፣ የህንድ፣ የሲሪላንካ፣ የደቡብ ኮሪያ እና የቻይና አምባሳደሮች ጋር በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ የተናጠል ውይይት አድርገዋል።…

ኢጋድ ትናንት እና ዛሬ

ወቅቱ የአውሮፓውያኑ 1980ዎች መጨረሻ አካባቢ ነው ።ምስራቅ አፍሪካ በተለይ የአፍሪካ ቀንድ በተደጋጋሚ በድርቅ እና በጦርነት ከባድ ችግር ውስጥ የወደቀበት ነው። የተለያዩ የአፍሪካ ቀጠናዎች በክፍለ አህጉር ደረጃ የሚያስተሳስራቸው የኢኮኖሚ ማህበረሰብ መፍጠር ጀምረዋል። የአፍሪካ ቀንድ ግን…

የዓለም ጤና ድርጅት ለኮሮና ቫይረስ በ18 ወራት ውስጥ ክትባት እንደሚያዘጋጅ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በ18 ወራት ውስጥ ለኮሮና ቫይረስ ክትባት ለማግኘት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እንደገለጹት፥ የኮሮና ቫይረስን የመጀመሪያ ክትባት በ18 ወራት ጊዜ ውስጥ ማግኘት ይቻላል።…

በመዲናዋ 100 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የሞተር አልባ ትራንስፖርት መስመር ሊዘረጋ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚቀጥሉት 10 አመታት መቶ ኪሎሜትር የሚሸፍን የሞተር አልባ ትራንስፖርት መስመር ሊዘረጋ ነው። የአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ ማኔጅመንት ቢሮ በከተማዋ በአዲስ መልክ ሊተገበር የታሰበውን የሞተር አልባ ትራንስፖርት…