Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል አውሮፕላኖችን በኬሚካል የማፅዳት ስራ እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል አውሮፕላኖችን በኬሚካል የማፅዳት ስራ በማከናወን ላይ ይገኛል። አየር መንገዱ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከሚያደርጋቸው ከፍተኛ ቅድመ ጥንቃቄዎች አንዱ ከቻይና እና ቫይረሱ ከታየባቸው ሀገራት…

ኦማር ሃሰን አልበሽር ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው ሊሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን የሽግግር መንግስት የቀድሞ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽርን ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አሳልፎ ሊሰጥ መሆኑ ተሰምቷል። ኦማር አልበሽር በሀገሪቱ በፈረንጆቹ 2003 በተቀሰቀሰው የዳርፉር ግጭት ወቅት የዘር ማጥፋት…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ድቻ ሃድያ ሆሳዕናን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት የቀኑ ብቸኛ ጨዋታ በሃዋሳ ከተማ ስታዲየም ዛሬ ተካሂዷል። በዚህም ወላይታ ድቻ ሃድያ ሆሳዕናን  1 ለ 0 በሆነ ውጤት  አሸንፏል። የወላይታ ድቻን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ደጉ ደበበ ከመረብ አገናኝቷል።…

ቻይና  ሰዎች ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ መሆን አለመሆናቸውን  የሚለይ መተግበሪያ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና ሰዎች ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭ መሆን አለመሆናቸውን የሚለይ መተግበሪያ ይፋ ማድረጓን አስታውቃለች፡፡ መሳሪያው ሰዎች በአቅራቢያቸው  በቫይረሱ የጠጠቃ ሰው ወይም ተጠርጣሪ መኖሩ አለመኖሩን ማወቅ እንዲችሉ ያስችላል ተብሏሎ። አዲስ የተተገበረው…

የመከላከያ ሠራዊት ቀን የፊታችን የካቲት 7 ቀን ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የመከላከያ ሠራዊት ቀን የካቲት 7 ቀን 2012 ዓ.ም እንደሚከበር ተገለጸ። በዓሉ “የሀገራችንን ሉዓላዊነትና የሕዝባችንን ሠላም በፅናት እንጠብቃለን” በሚል መሪ ሃሳብ የሚከበር መሆኑን  የመከላከያ ሚኒስቴሩ አስታውቋል። በዓሉ…

ሚኒስቴሩ 15 ሚሊየን ለሚሆኑ ማሳዎች የ2ኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መስጠቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የግርብርና ሚኒስቴር 15 ሚሊየን ለሚሆኑ ማሳዎች የ2ኛ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በማዘጋጀት ለአርሶ አደሮች መስጠቱን አስታወቀ። በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀሰው የ˝ካልም ፕሮጀክት˝ በኢትዮጵያ የአርሶ አደር 2ኛ ይዞታ ማረጋገጫ…

የመን በዓለም አስካፊው የሰብአዊ ቀውስ ተጋርጦባታል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አስከፊው እና ከባዱ የሰብዓዊ ቀውስ የመን ላይ መጋረጡ ተነገረ፡፡ በዓለም ላይ ዋና ድጋፍ አድራጊ እና የረድኤት ኤጀንሲዎች በብራሰልስ አደጋ ለተጋረጠባቸው የመናዊያን ድጋፍ ለማሰባሰብ ውይይት እንደሚያደርጉ ተጠቁሟል። በሚሊየን የሚቆጠሩ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተመድ የፖለቲካና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፖለቲካ እና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ። ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በተመድ የፖለቲካ እና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ዋና ጸሀፊ ሮዝሜሪ ዲያካርሎ፣…

ከቀድሞዋ ሚስቱ ለወለደው ሕፃን ማሳደጊያ ላለመክፈል 1 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ያቃጠለው ግለሰብ

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ከቀድሞዋ ሚስቱ ለወለደው ሕፃን ማሳደጊያ ላለመክፈል 1 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ማቃጠሉን ለፍርድ ቤት ያስታወቀው 55 ዓመቱ ካናዳዊ ነጋዴ ድርጊት እያነጋገረ ነው። የኦቶዋው ነዋሪው ብሩስ ማኩንቪሌ የተባለው ይኸው ግለሰብ በግምት 750 ሺህ የሚሆን…

የፈረንሳይ ፍርድ ቤት በኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ልጅ ላይ የ33 ሚሊየን ዶላር ቅጣት አስተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የኢኳቶሪያል ጊኒ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ልጅ ቴዎዶሪን ኦቢያንግ በፈረንሳይ ፍርድ ቤት የ33 ሚሊየን ዶላር ቅጣት ተላለፈባቸው። ምክትል ፕሬዚዳንቱ ቅጣቱ የተላለፈባቸው የህዝብን ገንዘብ ለራሳቸው ቅንጡ ህይወት በማዋል እንደሆነም…