Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ የፊታችን ሀሙስ በሚያደርገው አስቸኳይ ስብሰባው የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ አዋጅን እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊታችን ሀሙስ በሚያደርገው አስቸኳይ ስብሰባው የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ አዋጅን እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል። የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን የፊታችን ሀሙስ የካቲት 5…

የመሬት ወረራ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈተና እየሆነ መምጣቱ ተገለፀ

የመሬት ወረራ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈተና እየሆነ መምጣቱ ተገለፀ አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመሬት ወረራ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈተና እየሆነ መምጣቱ ተገለፀ። የፌዴራል ስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ከመሬት አስተዳደር ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ…

በብሔራዊ ፓርኮች ላይ የሚከሰተውን የእሳት አደጋ ለመከላከል የሚያስችል ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በብሔራዊ ፓርኮች ላይ የሚከሰተውን የእሳት አደጋ ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ለመከላከል የሚያስችል በንድፈ ሀሳብና በተግባር የታገዘ ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡   ብሔራዊ ፓርኮች ላይ የሚከሰተውን የእሳት አደጋ ቀድሞ ለመከላከል…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ከናይጄሪያው ፕሬዚዳንት መሃሙዱ ቡሃሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከናይጄሪያው ፕሬዚዳንት መሃሙዱ ቡሃሪ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ፕሬዚዳንት መሃሙዱ ቡሃሪን በዛሬው እለት ነው በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩት።…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በኤምሬቶች ለሚያደርጉት ጉብኝት እየተከናወነ ባለው ዝግጅት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከየካቲት 5 እስከ 7 ለሚያደርጉት ጉብኝት እየተከናወነ ያለውን ዝግጅት በተመለከተ ውይይት ተካሄደ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከነገ በስቲያ ጀምሮ ለሶስት ቀን…

የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችል አማካሪ ካውንስል ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የግሉን ዘርፍ የኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችል አማካሪ ካውንስል ተመስርቷል። የፕላን እና ልማት ኮሚሽን በዛሬው ዕለት በግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ የሚስተዋሉ ችግሮች እና ተግዳሮቶችን መቅረፍ የሚያስችል ገለልተኛ አማካሪ ካውንስል ምስረታ…

ጠ/ሚ ዶ/ር  ዐቢይ የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ ያደረጉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር  ዐቢይ አህመድ 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ ያደረጉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን አመሰገኑ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፦ 33ኛው የአፍሪካ…

በድጎማ ለህብረተሰቡ የሚቀርበው የምግብ ዘይት የጥራት ደረጃ መሻሻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ድጎማ በማድረግ ከውጪ እያስገባ ለህብረተሰቡ ሲያሰራጨው የነበረው ፓልም የምግብ ዘይት የጥራት ደረጃ መሻሻሉን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፓልም የምግብ ዘይት መንግስት የዋጋ፣ የአቅርቦና የሥርጭት ቁጥጥር…

ምርታቸው ከደረጃ በታች በሆነ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርታቸው ከደረጃ በታች በሆነ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ መስፈርትን ያላሟሉ ምርቶችን ሲያመርቱ የተገኙ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ነው ያስታወቀው።…

ሮቦቱ በአሜሪካ ታይም አደባባይ ስለ ኮሮና ቫይረስ መረጃ ሲሠጥ ዋለ

አዲስ አበባ፣የካቲት 3፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 1 ነጥብ 5 ሜትር የሚረዝመው ማስታወቂያ ሮቦት በአሜሪካ ታይምስ አደባባይ ስለ ኮሮና ቫይረስ  መረጃ ሲሠጥ መዋሉ ተገለጸ፡፡ ወዳጃዊ ፊት የያዘው ይህ ሮቦት ስለ አዲሱ ኮሮና  ቫይረስ  ምልክቶች እና ህብረተሰቡ ስርጭቱን እንዴት መግታት እንዳለበት…