ዓለምአቀፋዊ ዜና በናይጄሪያ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በትንሹ የ30 ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Feb 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በትንሹ የ30 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰምቷል። በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ ቡርኖ ግዛት ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በትንሹ የ30 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ከዚህ ባለፈም ታጣቂዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት የቀብር ስነ ስርዓት እየተሳተፉ ነው Tibebu Kebede Feb 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተመራ ልዑካን በኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዳንኤል አራፕ ሞይ ብሔራዊ የቀብር ስነ-ስርዓት እየተሳተፈ ነው። በንያዮ ስታድየም እየተካሄደ በሚገኘው ስነ ስርዓት የሀገሪቱ ፕሬዚዳን አሁሩ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቻይና ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ከፍተኛ ባለስልጣናትን ከሃላፊነት አነሳች Tibebu Kebede Feb 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በአግባቡ አልተቆጣጠሩም ያለቻቸውን ከፍተኛ ባለስልጣናት ከሃላፊነት አሰናብታለች፡፡ በአሁን ሰዓት አሳሳቢ ደረጃ ላይ በደረሰው ኮሮና ቫይረስ በቻይና ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በተለያየ ደረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በዶ/ር ኢ/ር ስለሺ የተመራ ልኡክ ከግብፅና ሱዳን ጋር የተደረገውን የህግ ማዕቀፍ ድርድር ውጤት በዋሽንግተን ዲሲ መገምገም ጀመረ Tibebu Kebede Feb 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ የተመራው የኢትዮጵያ ልኡክ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ከግብፅ እና ሱዳን ልዑካን ጋር የተደረገውን የህግ ማዕቀፍ ድርድር ውጤት በዋሽንግተን ዲሲ መገምገም ጀመረ። ሚኒስትሩ የህግ ማዕቀፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሙዩኒኬሽን ሳተላይት ለማምጠቅ የተጀመሩት ስራዎችን ለማፋጠን ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚያስፈልግ ተገለፀ Tibebu Kebede Feb 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሙዩኒኬሽን ሳተላይት ለማምጠቅ የተጀመሩት ስራዎችን እንዲፋጠኑ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚያስፈልግ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር አብርሃም በላይ ገለጹ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር…
ቢዝነስ 3ኛው የአፍሪካ ቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ ተካሄደ Tibebu Kebede Feb 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 3ኛው የአፍሪካ ቢዝነስ ፎረም በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል። በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዘጋጅነት የሚካሄደው ፎረሙ “በህዝቦች፣ በፕላኔት እና በብልፅግና ላይ መዋዕለ ንዋይን” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው ። የአፍሪካ…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ ከተለያዩ ሃገራት መሪዎች ጋር ተወያይተዋል Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=0Wm45ZikGfY&t=20s
የዜና ቪዲዮዎች የአፍሪካ ቀዳማዊት እመቤቶች ጉባኤ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=QuX_w93LOvg
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ ለሃገራት መሪዎች በአንድነት ፓርክ የእራት ግብዣ አድርገዋል Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=wBgXNvjj_58&t=61s
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከተለያዩ ሃገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተለያዩ ሃገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ጋር በሃገሪቱ ዘለቂ ሰላምን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ ላይ መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ፕሬስ…