Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል የስራ ሰዓት ለውጥ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ለውጥ መደረጉን የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ እንዳመለከተው በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለስራ ምቹ ባለመሆኑ ከየካቲት 1 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት…

በአፍሪካ እየተስፋፋ የመጣውን የውጭ ሃይሎች ጣልቃ ገብነት መከላከል ይገባል – የአፍሪካ ህብረት ተሳታፊ ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቀዝቃዛው ጦርነት ወዲህ በአፍሪካ እየተስፋፋ የመጣውን የውጭ ሃይሎች ጣልቃ ገብነት በጋራ መዋጋት እንደሚገባ በ33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የታደሙ ምሁራን እና ባለሙያዎች ተናገሩ። የአፍሪካ ህብረት ከፈረንጆቹ 2020 ጀምሮ…

ለአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ንግድ ድጋፍ የሚውል የ20 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ንግድ ድጋፍ የሚውል የ20 ቢሊየን ዶላር የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ንግድ፥ ከኢስላሚክ ልማት ባንክ፣ ከምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ቢዝነስ ካውንስል እንዲሁም በቆዳ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አንድ ጨዋታ ተካሄዷል። በሜዳው አዳማ ከተማን ያስተናገደው ሲዳማ ቡና ጨዋታውን 3 ለ 2 ማሸነፍ ችሏል። የማሸነፊያ ጎሎችን አማኑኤል እንዳለ፣ ዳዊት ተፈራ እና ሀብታሙ ገዛኸኝ ማስቆጠር ችለዋል።

ሩሲያ 34 የብሪታኒያ የመገናኛ ሳተላይቶችን ወደ ህዋ ላከች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 34 የብሪታኒያ የመገናኛ ሳተላይቶችን በተሳካ ሁኔታ ወደ ጠፈር መላኳ ተሰምቷል። ሩሲያ ባለቤትነታቸው “ዋን ዌብ” ለተሰኘ የብሪታንያ ድርጅት የሆኑ 34 የመገናኛ ሳተላይቶችን ወደ ህዋ ማምጠቋን የሀገሪቱ የጠፈር ምርምር ተቋም ሮስኮዝሞስ…

ኢትዮጵያ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ የነፃ ቪዛ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ የነፃ ቪዛ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ እና የኢኳቶሪያል ጊኒው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲሞን ኦዮኖ ተፈራርመውታል። ይህም የዲፕሎማቲክ እና የአገልግሎት…

በእንግሊዝ ተጨማሪ አራት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ተጨማሪ አራት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ። ይህን ተከትሎም በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ስምንት መድረሳቸውን የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር ቫይረሱ የተገኘባቸውን ሰወች በለይቶ…

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበር ለመጭው ምርጫ ስኬት የበኩሉን እገዛ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)) ለመጭው ሃገራዊ ምርጫ ስኬታማነት የበኩሉን እገዛ ለማድረግ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበር አስታወቀ። የማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኢድሪስ መሃመድ፥ ማህበሩ እንደ አንድ የሲቪክ ማህበር ምርጫው ሰላማዊና የተሳካ እንዲሆን እገዛ ለማድረግ…

የ2012 ሃገር አቀፍ ፈተና የመስጫ የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2012 የትምህርት ዘመን ሃገር አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳን ይፋ አድርጓል። በዚህ መሰረት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 24 እስከ ግንቦት 27 ቀን 2012 ዓ.ም የሚሰጥ…

በኢትዮ ኬንያ ድንበር ማርሳቢት ግዛት ላይ ተጨማሪ የግብይይት ስፋራ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ እና የሰዎችን እንቅስቃሴ የበለጠ ለማሳደግ ከሞያሌ በተጨማሪ በማርሳቢት አካባቢ ተጨማሪ የመገበያያ ስፍራ ለመክፈት ዝግጅት ማጠናቀቋን አስታወቀች። በማርሳቢት ግዛት አስተዳደር ጥያቄ እና ድጋፍ የሚቋቋመው…