ፋና ስብስብ በጋምቤላ ክልል የስራ ሰዓት ለውጥ ተደረገ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ለውጥ መደረጉን የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ እንዳመለከተው በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለስራ ምቹ ባለመሆኑ ከየካቲት 1 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፍሪካ እየተስፋፋ የመጣውን የውጭ ሃይሎች ጣልቃ ገብነት መከላከል ይገባል – የአፍሪካ ህብረት ተሳታፊ ምሁራን Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቀዝቃዛው ጦርነት ወዲህ በአፍሪካ እየተስፋፋ የመጣውን የውጭ ሃይሎች ጣልቃ ገብነት በጋራ መዋጋት እንደሚገባ በ33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የታደሙ ምሁራን እና ባለሙያዎች ተናገሩ። የአፍሪካ ህብረት ከፈረንጆቹ 2020 ጀምሮ…
ቢዝነስ ለአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ንግድ ድጋፍ የሚውል የ20 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ንግድ ድጋፍ የሚውል የ20 ቢሊየን ዶላር የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ንግድ፥ ከኢስላሚክ ልማት ባንክ፣ ከምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ቢዝነስ ካውንስል እንዲሁም በቆዳ…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን አሸነፈ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አንድ ጨዋታ ተካሄዷል። በሜዳው አዳማ ከተማን ያስተናገደው ሲዳማ ቡና ጨዋታውን 3 ለ 2 ማሸነፍ ችሏል። የማሸነፊያ ጎሎችን አማኑኤል እንዳለ፣ ዳዊት ተፈራ እና ሀብታሙ ገዛኸኝ ማስቆጠር ችለዋል።
ቴክ ሩሲያ 34 የብሪታኒያ የመገናኛ ሳተላይቶችን ወደ ህዋ ላከች Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 34 የብሪታኒያ የመገናኛ ሳተላይቶችን በተሳካ ሁኔታ ወደ ጠፈር መላኳ ተሰምቷል። ሩሲያ ባለቤትነታቸው “ዋን ዌብ” ለተሰኘ የብሪታንያ ድርጅት የሆኑ 34 የመገናኛ ሳተላይቶችን ወደ ህዋ ማምጠቋን የሀገሪቱ የጠፈር ምርምር ተቋም ሮስኮዝሞስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ የነፃ ቪዛ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ የነፃ ቪዛ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ እና የኢኳቶሪያል ጊኒው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሲሞን ኦዮኖ ተፈራርመውታል። ይህም የዲፕሎማቲክ እና የአገልግሎት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በእንግሊዝ ተጨማሪ አራት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ተጨማሪ አራት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ። ይህን ተከትሎም በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ስምንት መድረሳቸውን የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር ቫይረሱ የተገኘባቸውን ሰወች በለይቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበር ለመጭው ምርጫ ስኬት የበኩሉን እገዛ እንደሚያደርግ አስታወቀ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)) ለመጭው ሃገራዊ ምርጫ ስኬታማነት የበኩሉን እገዛ ለማድረግ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበር አስታወቀ። የማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኢድሪስ መሃመድ፥ ማህበሩ እንደ አንድ የሲቪክ ማህበር ምርጫው ሰላማዊና የተሳካ እንዲሆን እገዛ ለማድረግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ2012 ሃገር አቀፍ ፈተና የመስጫ የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ የ2012 የትምህርት ዘመን ሃገር አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳን ይፋ አድርጓል። በዚህ መሰረት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 24 እስከ ግንቦት 27 ቀን 2012 ዓ.ም የሚሰጥ…
ቢዝነስ በኢትዮ ኬንያ ድንበር ማርሳቢት ግዛት ላይ ተጨማሪ የግብይይት ስፋራ ሊከፈት ነው Tibebu Kebede Feb 10, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ እና የሰዎችን እንቅስቃሴ የበለጠ ለማሳደግ ከሞያሌ በተጨማሪ በማርሳቢት አካባቢ ተጨማሪ የመገበያያ ስፍራ ለመክፈት ዝግጅት ማጠናቀቋን አስታወቀች። በማርሳቢት ግዛት አስተዳደር ጥያቄ እና ድጋፍ የሚቋቋመው…