Fana: At a Speed of Life!

በቡርኪና ፋሶ በታጣቂ በተፈጸመ ጥቃት የ20 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ምዕራብ ቡርኪና ፋሶ ትናንት ምሽት በአንድ ታጣቂ በተፈፀመ ጥቃት የ20 ንጹሃን ዜጎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ። ጥቃቱ ከመዲናዋ ኡጋድጉ በስተሰሜን በምትገኘው ባኒ ከተማ ውስጥ ማንነቱ ባልታወቀ ሰው የተፈጸመ ነው ተብሏል። የአሁኑ ጥቃት…

ፈረንሳይ ወደ ሳህል ቀጠና ተጨማሪ ወታደሮችን ልትልክ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ወደ ሳህል ቀጠና ሃገራት ተጨማሪ 600 ወታደሮችን እንደምትልክ አስታወቀች። ፓሪስ ከአሸባሪ ቡድኖች ጋር ግንኙነት ያላቸው ታጣቂ ቡድኖች በአካባቢው የሚፈጽሙትን ጥቃት ለመከላከል ነው ተጨማሪ ወታደሮችን የምትልከው። አሁን ላይ…

አንጋፋው ሙዚቃ አቀናባሪ ሻለቃ መላኩ ተገኝ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርካታ አንጋፋ ሙዚቀኞችን ሙዚቃ ያቀናበረው ሻለቃ መላኩ ተገኝ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ሻለቃ መላኩ ተገኝ ጥላሁን ገሰሰ፣ መሀሙድ አህመድ እና ብዙነሽ በቀለን ጨምሮ የበርካታ አንጋፋ ድምፃውያንን ሙዚቃ ያቀናበረ አንጋፋ የሙዚቃ ሰው ነበር።…

ሶማሊያ በበረሃ አንበጣ መንጋ መስፋፋት ብሄራዊ የአደጋ ስጋት አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መስፋፋቱን ተከትሎ ሶማሊያ ብሄራዊ የአደጋ ስጋት አዋጅ አወጀች። ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተው የበረሃ አንበጣ በሰብል ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው። ሶማሊያም ብሄራዊ የአደጋ ስጋት አዋጅን በማወጅ…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እየሰራች ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመቆጣጠር የቻይና መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ገለጸ። በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ በቻይና የተቀሰቀሰውን የኮሮና ቫይረስ የመከላከል ተግባር አስመልክቶ  ባወጣው መግለጫ፥…

የአፍሪካ ቀንድ ሀገራትን ጥምረት ለማስቀጠል 15 ቢሊየን ዶላር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቀንድ አምስት ሀገራት በጋራ የኢኮኖሚ ጉዳዮችና በቀጠናው ሁሉን አቀፍ ትብብር ዙሪያ በጅቡቲ እየተወያዩ ነው። የአምስቱ ሀገራት የፋይናንስ ሚኒስትሮች ሀገራቱ በጋራ የኢኮኖሚ ጉዳዮች በቀጠናው ሁሉን አቀፍ ትብብር በተለይም የንግድ ልውውጡ…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በዱባይ ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በዱባይ ሊወያዩ ነው። በተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥…