Fana: At a Speed of Life!

ኤሌክትሪክ አገልግሎት 58 ሚሊየን ዶላር የፈጀ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂ መተግበሪያ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ58 ሚሊየን ዶላር ወጪ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂ መተግበሪያ ፕሮጀክት አስመረቀ። ኢ.አር.ፒ /ኢንተርፕራይዝ ሪሶስር ፕላኒንግ/ የተሰኘው ይህ መተግበሪያ የተቋሙን የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ከማሳደግ ባሻገር ለተገልጋዮች…

የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ያሰለጠናቸው 720 የፖሊስ አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለሰባት ወራት በቦንጋ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን 720 የሚደርሱ ሰልጣኝ ፖሊሶችን አስመረቀ። በቦንጋ የስልጠና ማዕከል የሰለጠኑት እና በዛሬው እለት የተመረቁት የፖሊስ አባላት ለሰባት ወራት የንድፈ ሀሳብና የተግባር…

አሜሪካ ኤርትራን ጨምሮ ለስድስት ሃገራት ዜጎች የምትሰጠውን የስደት ቪዛ አገደች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኤርትራን ጨምሮ ለስድስት ሃገራት ዜጎች የሚሰጠውን የስደት ቪዛ አገዱ። እገዳው ኤርትራ፣ ናይጀሪያ፣ ታንዛኒያ፣ ሱዳን ኪርጊዝታን እና ማይንማር ዜጎች ላይ የተጣለ ነው። አዲሱ መመሪያ የሃገራቱ ዜጎች…

80ኛው የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር በዓል ዛሬ ተከረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 80ኛው የሰባት ቤት አገው ፈረሰኞች ማኅበር በዓል በዛሬው እለት በእንጅባራ ተከብሯል። በበዓሉ ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ወልደማርያም፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በይፋ ተለያየች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር በይፋ ተለያየች። የህብረቱ የ47 አመት የአባልነት ጉዞዋም በፍቺ ሂደቱ ደጋፊዎች የደስታና ፍቺውን በማይደግፉ ብሪታንያውያን ተቃውሞ ፍጻሜውን አግኝቷል። በለንደን የብሪ ኤግዚት ደጋፊዎች ደስታቸውን ሲገልጹ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ። በጉብኝቱ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይልን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው የግድቡ አጠቃላይ ግንባታ ያለበትን ሁኔታ…

የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ ከፈረንሳይ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ከፈረንሳይ የመከላከያ ሚኒስትር ፍሎረንስ ፓርሊ ጋር ተወያዩ። በመከላከያ ሚኒስትሩ የሚመራውና ከፍተኛ መኮንኖችን የያዘው የኢትዮጵያ ልዑክ በፈረንሳይ ፓሪስ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል። በዛሬው እለትም…

ዩኔስኮ ዓለም አቀፋዊ ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርገው ጥረት ልዩ መለያው ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመንግስታቱ ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ማዕከል (ዩኔስኮ)ዓለም አቀፋዊ ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርገው ጥረት ልዩ መለያው መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ገለፁ። የትምህርትን በጎ አስተዋጽዎ እንደገና መቅረጽና ማስፋት…

በአዲስ አበባ ከፈረንሳይ ፓርክ እስከ ፈረንሳይ አቦ ድረስ ያለው መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከፈረንሳይ ፓርክ እስከ ፈረንሳይ አቦ ድረስ ያለው መንገድ ግንባታ በይፋ ተጀመረ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዛሬው እለት በስፍራው ተገኝተው የመንገዱን ግንባታ ተመልክተዋል። በዚሁ…

በግድቡ ላይ በሚኒስትሮች ደረጃ በዋሽንግተን ዲሲ ሲካሄድ የቆየው ድርድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ. ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ለቀናት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ደረጃ በዋሽንግተን ዲሲ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ ድርድር ተጠናቀቀ።   ባለፈው ማክሰኞ ተጀምሮ በሁለት ቀናት ውስጥ መጠናቀቅ የነበረበት…