Fana: At a Speed of Life!

በጋሞ ዞን በደረሰ የመሬት ናዳ የአራት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ. ቢ. ሲ) በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ልዩ ስሙ ጋፄ ቀበሌ ዛሬ በደረሰ የመሬት ናዳ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የተከሰተውው በአካባቢው ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ መጣሉን ተከትሎ እንደሆነ የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ…

15 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም የብር ጌጣጌጥ ቀረጥ ሳይከፈልበት ወደ ሀገር ውስጥ ሊገባ ሲል ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ ቢሲ) 15 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም  የብር ጌጣጌጥ ቀረጥ ሳይከፈልበት ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ሲሞከር ተያዘ። ጌጣጌጡ ሊያዝ የቻለው ቀረጥ ሳይከፈልበት ከዱባይ ወደ ሀገር ውስጥ ሊገባ ሲል በቦሌ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በጉምሩክ ሰራተኞች በተደረገ…

የሰብአዊ መብት ኮሚሽን የሚጠበቅበትን ሃላፊነት በአግባቡ እንዲወጣ የህግ ባለሙያዎች ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብአዊ መብት ኮሚሽን የሚጠበቅበትን ሃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንዳለበት ጣቢያችን ያነጋገራቸው የህግ ባለሙያዎች ገለጹ። ጠበቃና የህግ አማካሪ የሆኑት አቶ ውብሽት ግርማ እና መልካሙ ኡጎ ኮሚሽኑ በተሰጠው ስልጣንና ሃላፊነት መንግስት የዜጎችን…

የበረሃ አንበጣው ቋሚ እና የመስኖ ሰብሎች ላይ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ለሁለተኛ ጊዜ እየተስፋፋ የሚገኘውን የበረሃ አንበጣ መቆጣጠር ካልተቻለ ቋሚ እና የመስኖ ሰብሎች ላይ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል ገለፀ። የግብርና ሚኒስቴር የእጽዋት ጥበቃ ዳይሬክተር ዘብዲዮስ ሰላቶ በሄሎኮፕተር የታገዘ…

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን የቡሩንዲ አቻውን 2 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ በባሕር ዳር ዓለማቀፍ ስታዲየም ከቡሩንዲ አቻው ጋር ተጫውቷል። ቡድኑ የቡሩንዲ አቻውን 2ለ1በሆነ ውጤት አሸንፏል። የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች እግር ኳስ ብሔራዊ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከደቡብ ኮሪያ የደን ልማት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከደቡብ ኮሪያ የደን ልማት ሚኒስትር ኪም ጄይ ዩን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ሃገራቱ በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ እየተከናወኑ ስላሉ ተግባራት እና በደን ልማት ዙሪያ በትብብር ሊሰሩ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል።…

ከ700 በላይ አምቡላንሶች ለክልል እና ከተማ አስተዳደሮች ተሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከ700 በላይ አምቡላንሶችን ለክልል እና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች አስረከበ። አምቡላንሶቹ የእናቶችና ህፃናት ጤና እንዲሁም የድንገተኛ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ እና የህሙማን ቅብብሎሽን ለማሻሻል ሚናቸው ከፍተኛ መሆኑ…

ምርት ገበያው በስድስት ወራት ውስጥ የ17 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ምርቶችን አገበያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በበጀት አመቱ ስድስት ወራት 338 ሺህ 253 ሜትሪክ ቶን ምርቶችን በ17 ነጥብ 52 ቢሊየን ብር አገበያየ። ምርት ገበያው ለጣቢያችን በላከው መግለጫ በስድስት ወሩ ያካሄደው ግብይት ከእቅዱ 5 በመቶ፣ ካለፈው በጀት ዓመት…

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፊታችን ሰኞ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰኞ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጣሉ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊታችን ሰኞ ልዩ ስብሰባውን ያካሂዳል። ጠቅላይ ሚኒስትሩም በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

የወረታ ደረቅ ወደብ አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ) የወረታ ደረቅ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው። የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን ወረታ ከተማ ያስገነባው ደረቅ ወደብና ተርሚናል የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጠናቆ…