በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ ከሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሽፈራው ጃርሶ ከሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር ጀማል አል ዲን ኡመር መሀመድ ኢብራሂም ጋር በካርቱም ተወያዩ።
በውይይታቸው በድንበር ፀጥታ ዙሪያ መክረዋል።
የሁለቱን ሀገራት የድንበር ላይ የጋራ ጠባቂ ሀይልን በፍጥነት…