Fana: At a Speed of Life!

ሻይ መጠጣት የልብ በሽታና የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ ተጋላጭነትን ይቀንሳል – ጥናት

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሻይ መጠጣት የልብ በሽታና የጭንቅላት ውስጥ ደም መፍሰስ ተጋላጭነትን እንደሚቀንስ አንድ ጥናት አመላከተ። በጥናቱ መሰረት በሳምንት ውስጥ ከሶስት ጊዜ በላይ ሻይ መጠጣት የልብ ጤንነትን እንደሚያሻሽልና ረጅም እድሜ ለመኖር እንደሚያስችል ተገልጿል።…

ብልጽግና ፓርቲ የቆመባቸው ምሰሶዎች ፌዴራሊዝሙን የሚጠብቁና የሚንከባከቡ ናቸው- አቶ ንጉሱ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብልጽግና ፓርቲ “የቆመባቸው ምሰሶዎች ፌዴራሊዝሙን የሚጠብቁና የሚንከባከቡ ናቸው” ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬቴሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገለጹ። አቶ ንጉስ ሰሞኑን እንደገለጹት የብልጽግና ፓርቲ ግብ የኢትዮጵያዊያን…

የቻይና ኑክቴክ ኩባንያ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና ኑክቴክ ኩባንያ ልዑካን ቡድን አባላት አዲስ አበባ መግባታቸው ተገለፀ። ለዑኩ በጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ መተከል ባለበት ማሽኖች ዙሪያ ስራ ለመጀመር አዲስ አበባ መግባቱን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታውቋል። ልዑካን ቡድኑ የጉምሩክ ፍተሻ…

ሩሲያ እና ቱርክ በሶሪያ ኢድሊብ የተኩስ አቁም ስምምነት ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ እና ቱርክ በሶሪያ ኢድሊብ ግዛት የተኩስ አቁም ስምምነት መድረሳቸውን አስታወቁ። ስምምነቱ የሶሪያ መንግሥት በተቃዋሚዎች ላይ የሚፈጽመውን ጥቃት ለማስቆም እና በአካባቢው ሰብዓዊ እርዳታ ለማድረስ የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ያለመ ነው ተብሏል።…

ማላዊ የኢትዮጵያን አጋርነት እንደምትፈልግ ፕሬዚዳንት ፒተር ሙታሪካ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማላዊ ፕሬዚደንት ፕሮፌሰር ፒተር ሙታሪካ ሀገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ማሳደግ እንደምትፈልግ ተናገሩ። ፕሮፌሰር ሙታሪካ መቀመጫቸውን ናይሮቢ በማድረግ በማላዊ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን በመሆን የተሾሙትን…

የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ከኢራን በተተኮሰ ሚሳኤል ሳይመታ እንዳልቀረ ተነገረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴህራን የተከሰከሰው የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ከኢራን በተተኮሰ ሚሳኤል በስህተት ሳይመታ እንዳልቀረ ተነገረ። የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ አውሮፕላኑ “በተፈጠረ ስህተት በኢራን ሚሳኤል ተመቷል” የሚል እምነት እንዳላቸው…

በኒጀር ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 25 ወታደሮች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒጀር ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 25 ወታደሮች መገደላቸው ተሰማ። ጥቃቱ በማሊ ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ ወታደራዊ ጣቢያ ላይ የተፈጸመ ሲሆን፥ ከሞቱት በተጨማሪ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውም ተነግሯል። ለጥቃቱ ሃላፊነቱን የወሰደ አካል ባይኖርም፥…