Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማና ሰበታ ከተማ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለት ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ተካሂደዋል። ጎንደር ላይ ፋሲል ከነማን ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ያገናኘው ጨዋታ በፋሲል ከነማ 1 ለ 0 አሸናፊነት ተጠናቋል። የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ጎል የፕሪሚየር ሊጉን ኮኮብ…

በወሊድ ጊዜ የሚከሰትን የእናቶች ሞት ለመቀነስ በቅንጅት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚከሰትን የእናቶች ሞት ለመቀነስ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ። “እናት የቤተሰብና የሀገር ምሰሶ ናት” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ በክልሉ ደግሞ ለ2ኛ ጊዜ…

በመንገድ ደህንነት ግምገማ ጥናት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር ኢፒቲሳ ከተባለ ዓለም አቀፍ አማካሪ ድርጅት ጋር በሚያከናውነው የመንገድ ደህንነት ግምገማ ጥናት ዙሪያ ውይይት አካሄደ። ደህንነታቸውን ባልጠበቁ መንገዶች ምክንያት የሚከሰተውን የትራፊክ አደጋ ለመከላለከል በሀገሪቱ የተመረጡ…

የፊፋው ፕሬዚዳንት የአፍሪካ ዋንጫ በ4 ዓመት አንድ ጊዜ እንዲካሄድ እንደሚፈልጉ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል /ፊፋ/ ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ የአፍሪካ ዋንጫ ላይ የመርሃ ግብር ማስተካከያ እንዲደረግ እንደሚፈልጉ ገለፁ። ፕሬዚዳንቱ በየሁለት ዓመቱ የሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ የእግር ኳስ ጨዋታ በ4 ዓመት አንድ…

የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን የምክክር መድረክ በኦስትሪያ በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ሚና ለዘላቂ የልማት ግቦች በሚል የምክክር መድረክ በኦስትሪያ ቬና ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የምክክር መድረኩ ለዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት የአባል ሀገራት ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ነባራዊ ሁኔታ ላይ…

ቻይና አሜሪካ የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ስጋት እያሳደረች ነው ስትል ወቀሰች

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና አሜሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ በሰዎች ዘንድ ስጋትን እያሳደረች ነው ስትል ወቀሰች። ባለፈው ሳምንት አሜሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ብሄራዊ የጤና ስጋት ነው በማለት ማወጇ እና ለሁለት ሳምንታት ቻይናን የጎበኙ የውጭ ሀገራት…

በጅማ ዞን ሰቃ ሆስፒታል አንድ እናት አራት እግር ያላትን ህፃን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን ሰቃ ሆስፒታል አንድ እናት አራት እግር ያላትን ህፃን በሰላም መገላገሏ ተገለፀ። እናት ገነት ፍሰሀ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ስትሆን ቤተሰብዎቿ ጋር ለመውለድ ነበር ወደ ጅማ ዞን ሸቤ ወረዳ የሄደችው። ሀሙስ ጥር 21…

ሃገረ መንግስቱ በግለሰቦች እጅ ወድቆ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሃገረ መንግስቱ በግለሰቦች እጅ ወድቆ እንደነበር ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባ ከአባላቱ ለተነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያና ምላሽ ሰጥተዋል። በምላሻቸውም ከለውጥ በፊት ኢትዮጵያ…

ጃፓን የኮሮና ቫይረስ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ላይ ተፅዕኖ እንዳይፈጥር ጥረት እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓን የኮሮና ቫይረስ በቶኪዮ 2020 የኦሊምፒክ ውድድር ላይ ተፅዕኖ እንዳይፈጥር የተቻላትን ጥረት እንደምታደርግ ገለጸች። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሺንዞ አቤ ለዚህም ከዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ እና የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት…

በቻይና በኮሮና ቫይረስ የተጠቃች እናት ከቫይረሱ ነፃ የሆነች ልጅ ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ የተጠቃች እናት ከቫይረሱ ነፃ የሆነች ልጅን በቻይና ሃርቢን ሆስፒታል መገላገሏን የከተማዋ ጤና ኮሚሽን አስታወቀ። በቫይረሱ ከተጠቃችው እናት የተወለደችው ህጻን 3 ነጥብ 05 ኪሎ ግራም የምትመዝን ሲሆን፥ ከእናቷ ማህጸን ከወጣች…