የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን መረቁ Mikias Ayele Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ከተማ የተገነባውን አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል። 15ሺህ ካሬ የውጪ ሁነት ማስተናገጃ ቦታ ያለው የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል ባለ 5…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓድዋ የነጭና ጥቁር ሕዝቦችን የሚዛን ልዩነት የቀየረ ድል ነው -ርዕሳነ መስተዳድሮች Mikias Ayele Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ባስተላለፉት መልዕክት÷የዓድዋ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓድዋ ድል ለነጻነት እና ሉዓላዊነት የተደረገ ተጋድሎ ውጤት ነው – የሕዝብ ተወካዮች ም/ ቤት Mikias Ayele Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በመልዕክቱ ኢትዮጵያ በታሪኳ የሌላ ሀገርን ሉዓላዊ ግዛት በሃይል ወርራ እና ድንበር ተጋፍታ እንደማታወቅ አስታውሷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አፍሪካዊ የትምህርት ምዘና ስርዓት እንዲዘረጋ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ Mikias Ayele Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘና እና የፈተና አሰጣጥ ስርዓት አህጉራዊ ይዘት ባለው ማዕቀፍ እንዲመራ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ማህበር ገለጸ። ማህበሩ በመጪው ነሐሴ 2017 ዓ/ም ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው አህጉር አቀፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብራዚል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ ገለጹ Mikias Ayele Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል፡፡ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ያሉ እድሎችን የሚያስተዋውቅ መድረክ በብራዚል ብራዚሊያ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽንን ጎበኘ Mikias Ayele Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን በአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ግቢ ውስጥ በመገኘት ጉብኝት አድርጓል፡፡ አመራሮቹ በኮሚሽኑ ግቢ ውስጥ እየተገነባ ያለውን ባለ ስምንት ወለል የህንፃ ግንባታ ሒደት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Melaku Gedif Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ዓድዋ ድል የኅብረ-ብሔራዊነት ካስማ፣ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ዓርማ ነው! መላው…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓድዋ ድል የውስጡንም፣ የውጩንም የቆረጠ ስለት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Melaku Gedif Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም በዓድዋ ዘመቻ ዋዜማ ኢትዮጵያን ከውጪም ከውስጥም ተቀናጅቶ የማዳከም ዘመቻ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡…
ስፓርት ወላይታ ድቻ ኢትዮዽያ መድንን አሸነፈ Mikias Ayele Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የኢትዮዽያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ የሊጉን መሪ ኢትዮጵያ መድንን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የወላይታ ድቻን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ በመጀመሪያው አጋማሽ ፀጋዬ ብርሃኑ አስቆጥሯል። በአሰልጣኝ ገብረ መድን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ያልተቋጨውን ሕግ የማስከበር ሥራ ለማጠናቀቅ ዝግጅት ተደርጓል ተባለ Mikias Ayele Mar 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ያልተቋጨውን ሕግ የማስከበር ሥራ ለማጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት"ቀበሌዎቻችንን በማጽናት ሁለንተናዊ እምርታ እናስመዘግባለን" በሚል መሪ…