ስፓርት
ሀዋሳ ከተማና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን ግብ ያሬድ ብሩክ አስቆጥሯል፡፡
አዲስ ግደይ ደግሞ የንግድ ባንክን የአቻነት ግብ ከመረብ አሳርፏል፡፡
በተመሳሳይ ሰዓት ሸገር ከተማና ሀድያ ሆሳዕና ያደረጉት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡
Read More...
ኢትዮጵያ ቡና በአዳማ ከተማ ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የአዳማ ከተማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ነቢል ኑሪ ከመረብ አሳርፏል፡፡
የኢትዮጵያ ቡናው በፍቃዱ ዓለማየሁ 73ኛው ደቂቃ ላይ በቀይ ካርድ ከሜዳ…
ተጠባቂው የማንቼስተር ሲቲ እና ሊቨርፑል ፍልሚያ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ11ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ተጠባቂው የማንቼስተር ሲቲ እና ሊቨርፑል ፍልሚያ ዛሬ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ይደረጋል፡፡
በሳምንቱ አጋማሽ በሻምፒየንስ ሊግ ተጋጣሚዎቻቸውን መርታት የቻሉት ሁለቱ ቡድኖች ከሊጉ መሪ አርሰናል ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ በምሽቱ ጨዋታ ከፍተኛ ፉክክር…
ድሬዳዋ ከተማ እና ሲዳማ ቡና አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል።
ቀን 9:00 ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሲዳማ ቡና እና ምድረ ገነት ሽረን 2 ለ 1 አሸንፏል።
የሲዳማ ቡና ግቦችን ፍቅረየሱስ ተ/ብርሃን እና ብርሃኑ በቀለ ሲያስቆጥሩ፤ የምድረ ገነት…
ማንቼስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የተገናኙት ማንቼስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል።
በቶተንሃም ስታዲየም ዛሬ ቀን 9 ሰዓት ከ30 በተካሄደው ጨዋታ የቶተንሃም ሆትስፐር ግቦችን ቴል እና ሪቻልሰን ሲያስቆጥሩ፤ የማንቼስተር ዩናይትድን ደግሞ ምቤሞ እና ዴ ሊት…
ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ቀን 7:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አቤል ያለው (ሁለት) እና አዲሱ አቶላ ባስቆጠሯቸው ግቦች ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።
ባህር ዳር ከተማ ከሽንፈት ያልታደገችውን…
የጋርዲዮላ አዲስ ምዕራፍ – ማንቼስተር ሲቲ ከሊቨርፑል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ከሊቨርፑል፣ ቶተንሃም ከማንቼስተር ዩናይትድ እንዲሁም ሰንደርላንድ ከአርሰናል የሚያደርጓቸው ጨዋታዎች ይጠበቃሉ፡፡
የፕሪሚየር ሊጉ የ11ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ቀን 9 ሰዓት ከ30 ቶተንሃም ሆትስፐር ማንቼስተር ዩናይትድን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጀምራል፡፡
ማንቼስተር…