ስፓርት
ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ንጋቱ ገ/ስላሴ (በራሱ ላይ) በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሯል፡፡
ውጤቱን ተከትሎ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥቡን ወደ 12 ከፍ በማድረግ በደረጃ ሠንጠረዡ 2ኛ ላይ ተቀምጧል፡፡
የባለፈው የውድድር ዓመት የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በበኩሉ በ5 ነጥብ 11ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
Read More...
በፈርጉሰን የሚወደደው ፖል ስኮልስ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት የራሱን ትልቅ አሻራ ያስቀመጠና በሰር አሌክስ ፈርጉሰን የሚወደድ ተጫዋች ነው ፖል ስኮልስ፡፡
እንግሊዛዊው የቀድሞ የማንቼስተር ዩናይትድ ተጫዋች ፖል ስኮልስ በእግር ኳስ ሕይወቱ ከቀያይ ሰይጣኖቹ ጋር ስኬታማ ጊዜ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡
በእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን…
ኢትዮጵያ ሩዋንዳን 2 ለ 0 አሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሴካፋ ከ17 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያ ሩዋንዳን 2 ለ 0 አሸንፋለች።
በዛሬው ዕለት በተጀመረው የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያን አሸናፊ ያደረጉትን ሁለት ግቦችን ዳዊት ካሳ እና ሁዘይፋ ሻፊ አስቆጥረዋል።
በተመሳሳይ ውድድር ቀን 7፡00 ላይ…
በሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ውድድር ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ እየተጫወቱ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ ጨዋታቸውን እያደረጉ ነው።
ለአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በሚረዳው የሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ውድድር በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል።
በውድድሩ 10 የሴካፋ ዞን አባል ሀገራት የሚፎካከሩ ሲሆን÷ የምድብ…
ምርጥ ብቃት ላይ የሚገኙ የፊት መስመር ተጫዋቾች …
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቡድናቸው እና ለሀገራቸው ግቦችን በማስቆጠር ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ የሚገኙ ምርጥ የፊት መስመር ተጫዋቾች ናቸው፡፡
ኖርዌያዊው ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ፣ እንግሊዛዊው ሃሪ ኬን እና ፈረንሳዊው ኪሊያን ምባፔ፡፡
የ25 ዓመቱ የማንቼስተር ሲቲ የፊት መስመር ተጫዋች ሃላንድ በ2025/26 የውድድር ዓመት በእንግሊዝ…
ከ20 ዓመታት በላይ በኢትዮጵያ ስፖርት ውስጥ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ስፖርት በበርካታ ኃላፊነቶች ላይ አገልግለዋል፤ አሁንም እያገለገሉ ይገኛሉ።
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት፣ የአፍሪካ ፓርላማ አፈ ጉባኤ፣ የኢትዮጵያ ቅርጫት ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልነት እና ሌሎችም የሰሩባቸውና እየሰሩባቸው ያሉ ኃላፊነቶች ናቸው።
በሙያ የጥርስ…
ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣርያ የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ ከሩዋንዳ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል።
ጨዋታው ነገ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ዋንጫ 10 የምስራቅ እና መካከለኛ አፍሪካ ሀገራት…