ስፓርት
የፓሪስ ኦሎምፒክ ሻምፒዮኗ አትሌት ጋቢ በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪክስ ውድድር ላይ እንደምትሳተፍ አሳወቀች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓሪስ ኦሎምፒክ 200 ሜትር ሻምፒዮኗ አትሌት ጋቢ ቶማስ በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪክስ ውድድር ላይ እንደምትሳተፍ አሳውቃለች።
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምታስተናግደው የአንድ ቀን ዓለም አቀፍ ውድድር ሚያዚያ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡
በዚህ ውድድር ላይ አሜሪካዊቷ አትሌት ጋቢ ቶማስ እንደምትሳተፍ ተረጋግጧል፡፡
ጋቢ በፈረንጆቹ 2024 በፓሪስ ኦሎምፒክ በ200 ሜትር የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊ ስትሆን÷ ከቡድን አጋሮቿ ጋር ደግሞ የወርቅ ሜዳልያ ለሀገሯ ማስገኘቷ ይታወሳል።…
Read More...
ሪያል ማድሪድ ከባየርን ሙኒክ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ዛሬ ምሽት ሪያል ማድሪድ ከባየርን ሙኒክ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡
የ15 ጊዜ የመድረኩ ባለክብር ሪያል ማድሪድን ከ6 ጊዜ የመድረኩ አሸናፊ ባየርን ሙኒክ ጋር የሚያገናኘው የምሽቱ ጨዋታ ከወዲሁ ትኩረት አግኝቷል፡፡
ሪያል ማድሪድ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ…
ለአትሌቶች የተሰጠው እውቅና ተተኪዎችን የሚያበረታታ ነው – ቀነኒሳ በቀለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለአንጋፋ አትሌቶች የሰጠው እውቅና ተተኪ አትሌቶችን የሚያበረታታ ነው አለ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት መርቀው በከፈቱት የአዲስ ስፖርት ፓርክ አትሌት ቀነኒሳ በቀለን ጨምሮ 15 የኦሊምፒክ ጀግኖች የክብር ሐውልት እንደቆመላቸው ይታወቃል፡፡
አትሌቱ…
ወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ25ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል።
ቀን 9 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች 0 ለ 0 ነው የተለያዩት።
በተመሳሳይ ስታዲየም አመሻሽ 12 ሰዓት መቐለ 70 እንደርታ ከሲዳማ ቡና ይጫወታል።…
ማንቼስተር ሲቲ ሊቨርፑልን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኤፍ ኤ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ሊቨርፑልን 4 ለ 0 አሸንፏል።
በአሰልጣኝ ፔፕ ጓርዲዮላ የሚመሩት የካራባኦ ዋንጫ አሸናፊዎቹ በሜዳቸውና በደጋፊያቸው ፊት ባደረጉት ጨዋታ ነው ሊቨርፑልን ያሸነፉት።
በጨዋታው የማንቼስተር ሲቲ የፊት መስመር አጥቂ ኧርሊንግ ሃላንድ በጨዋታ (2) እንዲሁም በፍጹም…
ማንቼስተር ሲቲ ከሊቨርፑል የሚያደርጉት ተጠባቂ ጨዋታ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኤፍ ኤ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከሊቨርፑል ዛሬ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡
ማንቼስተር ሲቲ ከካራባኦ ዋንጫ ድል መልስ የኤፍ ኤ ዋንጫን ለመድገም እና የውድድር ዓመቱን ለማሳመር ይጫወታል፡፡
ቀያዮቹ በበኩላቸው ÷ የዋንጫ ተስፋቸውን እውን ለማድረግ የሞት ሽረት ትግል…
አሰልጣኝ ጅናሮ ጋቱሶ ከጣሊያን ብሔራዊ ቡድን ጋር ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሰልጣኝ ጅናሮ ጋቱሶ ከጣሊያን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት መልቀቃቸው ይፋ ተደርጓል፡፡
አሰልጣኙ የጣሊያን ብሔራዊ ቡድንን ወደ 2026 ዓለም ዋንጫ ማሳለፍ ባለመቻላቸው ከኃላፊነታቸው ለቅቀዋል፡፡
ጣሊያን ለሦስተኛ ተከታታይ ጊዜ ከዓለም ዋንጫ ውድድር ውጪ መሆኗ ይታወቃል፡፡
አሰልጣኝ ጅናሮ ጋቱሶ የጣሊያን ብሔራዊ…