Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ባሕር ዳር ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ባሕር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የባሕር ዳር ከተማን ግቦች ፍቅረሚካኤል ዓለሙ እና ግርማ ዲሳሳ ሲያስቆጥሩ መሐመድ አበራ የመቻልን ብቸኛ ግብ አስቆጥሯል። የሊጉ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና በተመሳሳይ ስታዲየም ይጫወታሉ። በተመሳሳይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ…
Read More...

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ሁለት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች አልጄሪያ ከናይጄሪያ እንዲሁም ግብፅ ከኮትዲቯር ይገናኛሉ። ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በውድድሩ ጠንካራ አቋማቸውን በማስመልከት የምድብ ጨዋታቸውን ሙሉ በሙሉ ያሸነፉት አልጄሪያ እና ናይጄሪያ ግማሽ ፍጻሜውን ለመቀላቀል ይፋለማሉ። የዚህ…

ሴኔጋል ወደ ግማሽ ፍጻሜው ገባች

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ሴኔጋል ማሊን 1 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍጻሜው ገብታለች። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሴኔጋል ኒጃይ ባስቆጠረው ግብ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚ ለመሆን በቅታለች። በጨዋታው የማሊው ቢሱማ በሁለት ቢጫ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።…

መቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄደው የመቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ ጨዋታ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በተካሄደ…

በአፍሪካ ዋንጫ ሞሮኮ ከካሜሩን የሚያደርጉት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር አዘጋጇ ሞሮኮ ከካሜሩን ጋር የምታደርገው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ተጠባቂ ነው። የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀመር ሲሆን፤ ማሊ ከሴኔጋል ምሽት 1 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ። ማሊ በጥሎ ማለፉ ቱኒዚያን በመለያ ምት በማሸነፍ ለሩብ…

ነገሌ አርሲ ምድረ ገነት ሽረን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ነገሌ አርሲ ምድረ ገነት ሽረን 1 ለ 0 አሸንፏል። በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የነገሌ አርሲን ማሸነፊያ ግብ ከቤ ብዙነህ አስቆጥሯል። የሊጉ ጨዋታ ቀጥሎ ሲካሄድ በተመሳሳይ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና አዳማ…

የአርሰናል እና ሊቨርፑል ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት መርሐ ግብር የአርሰናል እና ሊቨርፑል የዛሬ ጨዋታ ይጠበቃል። ሊጉን በ48 ነጥብ እየመሩ የሚገኙት መድፈኞቹ ዛሬ ምሽት 5:00 ላይ በሜዳቸው ኤምሬትስ ሊቨርፑልን የሚያስተናግዱበት ጨዋታ በስፖርቱ ቤተሰብ ዘንድ በእጅጉ ይጠበቃል። ያለፉትን አምስት የሊግ ጨዋታዎች ያሸነፈው…