ስፓርት
የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ልውቅሽ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው ዕለት የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ተካሂዷል።
በውድድሩ በሴቶች አትሌት ቤተልሄም አስማረ እንዲሁም በወንዶች ስማቸው ወልዴ አሸንፈዋል።
አትሌት ቤተልሄም አስማረ 1 ሰዓት ከ11 ደቂቃ ከ35 ሰከንድ በመግባት በቀዳሚነት አጠናቅቃለች።
አትሌት ትነበብ ነጋ እና አትሌት ያተነ ኮረምሼ 2ኛ እና 3ኛ ደረጃ በመያዝ ውድድሩን ፈጽመዋል።
በወንዶች ውድድሩን በቀዳሚነት ያጠናቀቀው አትሌት ስማቸው ወልዴ 1 ሰዓት ከ3 ደቂቃ ከ7 ሰኮንድ…
Read More...
አርሰናል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል።
ሰንደርላንድን በኤምሬትስ ስታዲየም ያስተናገዱት አርሰናሎች 3 ለ 0 በማሸነፍ መሪነታቸውን አጠናክረዋል።
በጨዋታው የመድፈኞቹን ግቦች ማርቲን ዙቢሜንዲ እና ቪክቶር ዮኮሬሽ (2) ከመረብ አገናኝተዋል።
እንዲሁም…
ማንቼስተር ዩናይትድ ቶተንሀምን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ25ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ቶትንሃም ሆትስፐርስን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
በጨዋታው የማንቼስተር ዩናይትድን ግቦች ብሪያን ሙቤሞ እና ብሩኖ ፈርናንዴሽ ከመረብ አሳርፈዋል።
በጨዋታው መጀመሪያው አጋማሽ የቶተንሀም አምበል ክሪስቲያን ሮሜሮ በሰራው ጥፋት በቀጥታ ቀይ ካርድ ከሜዳ…
ሀዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።
አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደ ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን ግቦች ሽመልስ በቀለ እና ተባረክ ሄፋሞ ከመረብ አገናኝተዋል።
ቀደም ብለው በተካሄዱ የሊጉ ጨዋታዎች ሀዲያ ሆሳዕና…
ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያይተዋል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ያለምንም ግብ ነው የተጠናቀቀው፡፡
ቀን 10 ሰዓት ላይ እየተካሄደ ባለ ሌላኛ መርሃግብር መቻል እና ሀዲያ ሆሳዕና 1 ለ 1 በሆነ…
ማንቼስተር ሲቲ ከኒውካስል …
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካራባኦ ካፕ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የመልስ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ።
በግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ አቅንቶ 2 ለ 0 ማሸነፍ የቻለው ማንቼስተር ሲቲ በዌምብሌይ ለሚደረገው የፍጻሜ ጨዋታ ለማለፍ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ኒውካስልን ያስተናግዳል።
የአምናው…
ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ
ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ የነገሌ አርሲን የማሸነፊያ ግቦች ከቤ ብዙነህ እና ዳዊት ተፈራ (በፍጹም…