Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የወቅቱ ሃያላን ክለቦች ተጠባቂ ፍልሚያ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ5ኛ ዙር መርሐ ግብር የወቅቱን ሃያላን ክለቦች አርሰናል እና ባየርን ሙኒክ የሚያገናኘው ተጠባቂ ጨዋታ ትኩረትን ስቧል፡፡ ሁለቱ ክለቦቸ በውድድር ዓመቱ በሻምፒየንስ ሊጉ ያደረጓቸውን አራቱንም ጨዋታዎች ማሸነፍ ችለዋል። መድፈኞቹ ከዛሬው ጨዋታ አስቀድሞ በፕሪሚየር ሊጉ ባደረጉት የሰሜን ለንደን ደርቢ የከተማ ተቀናቃኛቸውን ቶተንሃም ሆትስፐር ሲያሸንፉ፥ ባቫሪያኑ በአንጻሩ በቡንደስሊጋው ፍሬቡርግን በማሸነፍ ያለመሸነፍ ግስጋሴያቸውን ማስቀጠል ችለዋል፡፡…
Read More...

ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግቦች ውብሸት ክፍሌ እና ቅዱስ ቂርቆስ አስቆጥረዋል፡፡ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን ከሽንፈት…

ቼልሲ ከባርሴሎና የሚያደርጉት ተጠባቂ ጨዋታ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ 5ኛ ዙር መርሐ ግብር ቼልሲ በስታምፎርድ ብሪጅ ባርሴሎናን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ጨዋታው ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት ላይ የሚጀምር ሲሆን፥ ሁለቱም ቡድኖች በሀገር ውስጥ ሊጎቻቸው ያደረጓቸውን ጨዋታዎች በማሸነፍ ከድል መልስ የሚያደርጉት ተጠባቂ መርሐ ግብር ነው፡፡ በ4ኛ ዙር የሻምፒየንስ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከኤቨርተን…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ከኤቨርተን ዛሬ ምሽት ይጫወታሉ። ሁለቱ ክለቦች በፕሪሚየር ሊጉ እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ማንቼስተር ዩናይትድ አራት ጊዜ ሲያሸንፍ፥ በአንዱ አቻ ተለያይተዋል። የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ምሽት 5 ሰዓት የሚጀምር ሲሆን፥…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከካፍ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሲፒ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከካፍ ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሲፒ (ዶ/ር) በአፍሪካ እግር ኳስ እና ኢትዮጵያ በእድገቱ ስለሚኖራት ሚና ፍሬያማ ውይይት…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር ይበልጥ ተጠቃሽ እንዲሆን እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ ተጠቃሽ እንዲሆን እንሰራለን አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ተወዳጁን፣ ተናፋቂውን እና ባለፉት 25 ዓመታት የከተማችን አንዱ ድምቀት እና ዓለም አቀፍ መገለጫ የሆነውን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በልዩ ድምቀት…

አርሰናል ከቶተንሃም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል የከተማ ተቀናቃኙን ቶተንሃምን በሜዳው ኤምሬትስ ይገጥማል፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል ዛሬ ምሽት 1፡30 ላይ በሚደረገው የለንደን ደርቢ ጨዋታ መሪነቱን ለማጠናከር ሲገባ ከከተማ ባላንጣው ቶተንሃም ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል። አርሰናል ጨዋታውን ካሸነፈ ነጥቡን 29…