Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወላይታ ድቻን 1 ለ 0 አሸነፈ። የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ እና የማሸነፊያ ጎል ሳላዲን ሰዒድ አስቆጥሯል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ዛሬ ጠዋት በተደረገ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ሰበታ ከተማን ማሸነፉ ይታወሳል፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን…
Read More...

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ሰበታ ከተማን 4ለ1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ የ8ኛ ሳምንት ባህርዳር ከተማ ሰበታን 4ለ1 አሸነፈ። በፕሪሚየር ሊጉ 8ኛ ሳምንት 9፡00 ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ዲቻ እንደሚጫወቱ የወጣው መርሐ ግብር ያሳያል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-…

በፕሪሚየር ሊጉ ወልቂጤ ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል። ሄኖክ አየለ በ71ኛው ደቂቃ ላይ የወልቂጤ ከተማን ብቸኛ እና የማሸነፊያ ጎል አስቆጥሯል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ሃድያ ሆሳዕናን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ሃድያ ሆሳዕናን 1 ለ 0 አሸንፏል። ሙጂብ ቃሲም የፋሲል ከነማን ብቸኛ እና የማሸነፊያ ጎል አስቆጥሯል። የሊጉ ሰባተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ከሰዓትም የሚቀጥል ሲሆን አዳማ ከተማ ከወልቂጤ ከተማ ጋር እንደሚጫወቱ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ከመመራት ተነስቶ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ። የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ሀብታሙ ገዛኸኝ በ16ኛው ደቂቃ ላይ ፤ ማማዱ ሲዲቤ በ28ኛ እና በ83ኛ ደቂቃዎች ላይ አስቆጥሯል። ድሬዳዋ ከተማዎችን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ በ5ኛው ደቂቃ ላይ ሙሃዲን ሙሳ ማስቆጠር ችሏል።…

በፕሪሚየር ሊጉ ሃዋሳ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ጨዋታ ረፋድ ላይ ተካሂዷል፡፡ ባህር ዳር ከተማን ከሃዋሳ ከተማ ባገናኘው ጨዋታ ሃዋሳ ከተማ 2 ለ 1 አሸናፊ ሆኗል፡፡ የድል ጎሎቹን ለሃዋሳ ከተማ መስፍን ታፈሰ እና ኤፍሬም አሻሞ አስቆጥረዋል፡፡ ሳለአምላክ ተገኝ ደግሞ ለባህር ዳር ከተማ ብቸኛዋን ጎል አስቆጥሯል፡፡…

ቱርካውያን አትሌቶች ለቶኪያ ኦሊምፒክ በኢትዮጵያ ልምምድ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርካውያን አትሌቶች ለቶኪዮ ኦሊምፒክ ሚኒማ ለሟሟላት በኢትዮጵያ በከፍታማነታቸው ከሚጠቀሱት ቦታዎች መካከል አንዱ በሆነው ሱሉልታ ልምምድ እያደረጉ ነው። አትሌቶቹ ለቶኪዮ ማራቶን እና ለ3 ሺህ ሜትር የመሰናክል ሩጫ የሚያስፈልጋቸው ሚኒማ ለሟሟላት ነው ልምምዳቸውን በኢትዮጵያ እየሰሩ የሚገኙት። የ2020 ኦሊምፒክ በኮሮና…