Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

አርሰናል ከማንቼስተር ዩናይትድ – ተጠባቂው ፍልሚያ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ በሚደረጉ አምስት ጨዋታዎች ይጀምራል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ በውድድር ዓመቱ እስካሁን አንድ ጨዋታ ብቻ ካሸነፈው ወልቭስ ጋር ይጫወታል፡፡ በሊጉ ካደረጋቸው ያለፉት አራት ጨዋታዎች በአንዱም ማሸነፍ ያልቻለው ማንቼስተር ሲቲ ወደ ድል ለመመለስ ወደ ሜዳ ይገባል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ማንቼስተር ሲቲ ሁሉንም በማሸነፍ የበላይነት አለው፡፡ ማንቼስተር ሲቲ…
Read More...

ማንቼስተር ዩናይትድ ለኮቢ ማይኑ አዲስ ውል ለማቅረብ ዝግጁ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ወጣቱን አማካይ ኮቢ ማይኑ ለረዥም ዓመታት በክለቡ ለማቆየት አዲስ ውል የማቅረብ ፍላጎት እንዳለው ተነግሯል፡፡ የ20 ዓመቱ እንግሊዛዊ በፈረንጆቹ 2023 ከማንቼስተር ዩናይትድ አካዳሚ ወደ ዋናው ቡድን ካደገ ወዲህ ለክለቡ ባደረጋቸው 87 ጨዋታዎች ሰባት ግቦችን አስቆጥሯል፡፡ ተጫዋቹ በተለይም…

ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር ይለያያል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ33 ዓመቱ ብራዚላዊ አማካይ ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር እንደሚለያይ ተነግሯል። ተጫዋቹ በዩናይትድ የሚያቆየው ውል በመጪው ክረምት ሲጠናቀቅ ለተጨማሪ አንድ አመት ቆይታውን የማራዘም አማራጭ ቢኖርም ክለቡ ውሉን ለማራዘም ፍላጎት እንደሌለው ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። ይህን ተከትሎ…

ሲዳማ ቡና እና መቻል አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ብለስ ናጎ ፣ ዮሴፍ ዮሀንስና ፍራኦል መንግሥቱ አስቆጥረዋል። በሌላ በኩል መቻል ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 0…

ኢትዮጵያ መድን እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን እና ድሬዳዋ ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡ ኢትዮጵያ መድን ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች አቻ ሲለያይ ድሬዳዋ ከተማ በበኩሉ ያለፉትን…

ሀዋሳ ከተማ ነገሌ አርሲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ነገሌ አርሲን 2 ለ 0 አሸንፏል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን ግቦች ሽመልስ በቀለ እና ተባረክ ሄፋሞ ከመረብ አሳርፈዋል። ቀደም ብለው በተካሄዱ የሊጉ ጨዋታዎች ምድረ ገነት…

ካፍ በአልጄሪያ ላይ የ100 ሺህ ዶላር ቅጣት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) በአልጄሪያ ላይ የ100 ሺህ አሜሪካን ዶላር ቅጣት አስተላልፏል። ቅጣቱ የተላለፈው አልጄሪያ እና ናይጄሪያ ባደረጉት የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ የአልጀሪያ ብሔራዊ ቡድን ሁለት ተጨዋቾችና ደጋፊዎቻቸው ተገቢነት የሌለውን ባሕሪ በማሳየታቸው እንደሆነ ተገልጿል። በዚህም ግብ…