Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር ዛሬ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ኦካይ ጁል፣ ቢኒያም ጌታቸውና ዘላለም አባተ ሲያስቆጥሩ÷ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ ግብ ደግሞ ፍጹም ጥላሁን ከመረብ አሳርፏል፡፡
Read More...

በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ማንቼስተር ሲቲ ሳውዝሃምፕንን በማሸነፍ ለፍጻሜ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ ማንቼስተር ሲቲ ሳውዝሃምፕንን 2 ለ 1 በማሸነፍ ለፍጻሜ ደርሷል። ምሽት 1 ሰዓት ከ20 ጀምሮ በተደረገው ጨዋታ ሳውዝሃምፕተን ፊን አዛዝ ባስቆተራት ግብ መምራት ቢችልም፤ ጀርሚ ዶኩ እና ኒኮ ጎንዛሌዝ ባስቆጠሯቸው ግቦች ማንቼስተር ሲቲ ለፍጻሜ ያበቃውን ድል አስመዝግቧል። ውጤቱን ተከትሎም…

ሊቨርፑል ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው አንፊልድ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው ሊቨርፑል 3 ለ 1 አሸንፏል። ቀን 11 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ አይሳክ፣ ሮበርትሰን እና ቨርትዝ ባስቆጠሯቸው ግቦች ነጥቡን 58 በማድረስ በሊጉ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። የክሪስታል ፓላስን ብቸኛ ግብ ሙኖዝ…

የራስ ኃይሉ የስፖርት፣ ትምህርትና ስልጠና ማዕከል መሰረተ ልማቶችን በማሟላት ወደ አገልግሎት እንዲገባ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የራስ ኃይሉ የስፖርት፣ ትምህርትና ስልጠና ማዕከል ተጨማሪ መሰረተ ልማቶች ተሟልቶ ወደ አገልግሎት እንዲገባ አደረጉ። ከንቲባ አዳነች በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ማዕከሉን ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማካሄድ በሚያስችል ደረጃ በማደስ እና ተጨማሪ መሰረተ…

አርሰናል የሊጉን መሪነት ለመረከብ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ ኒውካስል ዩናይትድን ያስተናግዳል፡፡ በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የሚመራው አርሰናል ባለፉት ሦስት ዓመታት በሊጉ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁ የሚታወስ ሲሆን፤ ያለፈው ታሪክ በዚህ ዓመት እንዳይደግም የቡድኑ እና…

አሜሪካ በቀጣዩ የዓለም ዋንጫ ኢራንን በጣሊያን ለመተካት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በቀጣዩ የዓለም ዋንጫ ኢራንን በጣሊያን መተካት እንደምትፈልግ ገለጸች፡፡ የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ፓውሎ ዛምፖሊ ፊፋ በዓለም ዋንጫው ኢራንን በጣሊያን እንዲተካ ጠይቀዋል። ኢራን ከአሜሪካ እና እስራኤል ጋር በገባችበት ጦርነት ምክንያት ብሔራዊ ቡድኑ በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የመካፈሉ ጉዳይ…

የሊጉን መሪነት ለመረከብ ከበርንሌይ የሚጫወተው ማንቼስተር ሲቲ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በርንሌይ በሜዳው ተርፍ ሙር ማንቼስተር ሲቲን ያስተናግዳል፡፡ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በሚካሄደው ጨዋታ በርንሌ የሚሸነፍ ከሆነ በይፋ ከሊጉ መውረዱን ያረጋግጣል፡፡ ማንቼስተር ሲቲ በበኩሉ ጨዋታውን በድል ማጠናቀቅ ከቻለ የፕሪሚየር ሊጉን የደረጃ ሰንጠረዥ…