Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል የተማሪዎች ምዝገባ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበበ፣ ነሐሴ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑን የሐረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

ምዝገባው በክልሉ በገጠር እና ከተማ በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መገለጹን የቢሮው መረጃ አመላክቷል፡፡

ወላጆችም ለትምህርት የደረሱ ልጆቻቸውን በንቃት እንዲያስመዘግቡ ቢሮው ጥሪ አቅርቧል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.