Fana: At a Speed of Life!

ሴቶች ሠላምን በመገንባት ረገድ ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው – ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በመፍትሄ አመንጪነት ሰላም እንዲሰፍን ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው ሲሉ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡

ሴቶች ተጠቂዎች ብቻ ሳይሆኑ÷ በመፍትሄ አመንጪነት ግጭት እንዳይከሰት አስቀድሞ በመከላከል፣ በሰላማዊ ድርድር፣ በሽምግልና እና ከታችኛው እርከን ጀምሮ ሠላምን በመገንባት ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ፡፡

ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ይህን ያሉት÷ የአፍሪካ ሴቶች መሪዎች ኔትወርክ በበይነ መረብ ባካሄደው 3ኛው የአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን የሴቶች መሪዎች ፎረም ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር መሆኑን ከፕሬዚደንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.