የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው abel neway Mar 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የአርብቶ አደሮችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የኮለንና ሀሮዋ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አብዱላሂ ሀሰን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷በክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የቻይና ገበያን ለመጠቀም እየሠራች መሆኗ ተገለጸ abel neway Mar 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የቻይና ገበያን ለመጠቀም እየሠራች መሆኗን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ እና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመሰረቱበት 55ኛ ዓመት "55 ዓመታት ጠንካራ አጋርነት ለጋራ ብልጽግና" በሚል መሪ ሐሳብ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደሮች የታላቁ የሕዳሴ ግድብን ጎብኙ abel neway Mar 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የታላቁ የሕዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባዘጋጀው በዚህ ጉብኝት ላይ፤ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ይቭጌኒ ተረኪንን ጨምሮ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ከዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው abel neway Mar 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። ውይይቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና እስራኤል ግንኙነታቸውን በይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ምክክር አደረጉ abel neway Mar 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ሰዓር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም፤ በሁለትዮሽ ሀገራዊ እና የባለብዙ ወገን የጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡…
ስፓርት ሮናልዶ ከፕሬዚዳንትነት ምርጫ እራሱን አገለለ abel neway Mar 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞው የብራዚል እና ሪያል ማድሪድ አንጋፋ ተጫዋች ሮናልዶ ሉዊስ ናዛሪዮ ዲሊማ ከሀገሩ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትነት ምርጫ እራሱን ማግለሉን ይፋ አደረገ፡፡ የ48 ዓመቱ የቀድሞ ዝነኛ ተጫዋች፤ የወቅቱን የብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሄደ abel neway Mar 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1 ሺህ 446ኛውን የረመዷን ፆም ምክንያት በማድረግ ታላቅ የኢፍጣር መርሐ-ግብር ማካሄዱን አስታውቋል፡፡ መርሐ-ግብሩ የተካሄደው ”አብሮነት ለበጎነት፤ በረመዷን” በሚል መሪ ሐሳብ በስካይ ላይት ሆቴል መሆኑን የባንኩ መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመዲናዋ ነዋሪ የአካባቢ ብክለትን እንዲከላከል ጥሪ ቀረበ abel neway Mar 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዋሪው በዋናነት ለራሱ ጤና ሲል የፍሳሽ አወጋገድ ሥርዓቱን እንዲያስተካክል እና ብክለት እንዲከላከል የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ለሁለት ቀናት ከሁሉም…
የሀገር ውስጥ ዜና ፈረንሳይ መከላከያ ዋር ኮሌጅ እያበረከተ ያለውን አስተዋፆኦ አደነቀች abel neway Mar 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጄኔራል ስቴፈን ሩሽ የተመራ የፈረንሳይ መከላከያ ልዑክ የመከላከያ ዋር ኮሌጅን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅትም፤ የመከላከያ ዋር ኮሌጅ በዓለም አቀፋዊና ቀጣናዊ ትሥሥር እያበረከተ ያለውን ጉልህ አስተዋፆኦ ልዑኩ አድንቋል፡፡ ኮሌጁ ወታደራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኩባ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኢትዮ- ኩባ ወዳጅነት ፓርክ የአበባ ጉንጉን አኖሩ abel neway Mar 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኩባ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ኤድዋርዶ ሮድሪጌዝ ፓሪላ በኢትዮ- ኩባ ወዳጅነት ፓርክ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ የገቡት ሚኒስትሩ÷ በቆይታቸው ከመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ጋር በተለያዩ…