በኦሮሚያ ክልል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር እየተከናወነ ያለው የሰላም ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር እየተከናወነ ያለው የሰላም ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ አስተዳደርና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ ገለጹ።
የሃይማኖት ተቋማት ሚና ለሳላም ግንባታና ለእርቅ በሚል መሪ ሐሳብ…