የዲጂታል ካርታ ለማስወጣት ለአመራሮች የሚከፈል በሚል ከ6 ሚሊየን ብር በላይ በመቀበል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተከሰሱ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ መሬት አስተዳደር የዲጂታል ካርታ ለማስወጣት ለአመራሮች የሚከፈል በሚል በሀሰተኛ ሰነድ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ በመቀበል በከባድ ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 5 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ።
የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች…