Fana: At a Speed of Life!

የዲጂታል ካርታ ለማስወጣት ለአመራሮች የሚከፈል በሚል ከ6 ሚሊየን ብር በላይ በመቀበል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ መሬት አስተዳደር የዲጂታል ካርታ ለማስወጣት ለአመራሮች የሚከፈል በሚል በሀሰተኛ ሰነድ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ በመቀበል በከባድ ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 5 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ። የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች…

ወጣቶች አፍሪካን የሚያነቃ እምቅ አቅም አላቸው – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ወጣቶች አፍሪካን የሚያነቃ እምቅ አቅም አላቸው አሉ። የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ወጣቶች የሰላም ውይይት ማህበር፣ ከኢንተርኮንቲኔንታል ዩዝ ኮኔክት እና ከሌሎች…

4 ሚሊየን ሴቶችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት የማድረግ የሳምንት ዕቅድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ 4 ሚሊየን ሴቶችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ ነው አለ፡፡ ‘መጋቢትን ላንቺ’ በሚል መሪ ሀሳብ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ሴቶችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ…

በሁሉም ዘርፍ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እየተፈጠሩ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እየተፈጠሩ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ ከቃና ቲቪ ጋር ባደረጉት ቆይታ ነው ይህንን ያሉት።…

ለበጎ ስራ የቆመ ሃውልት …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታሪኩ የተከሰተው ከ10 ዓመት በፊት ሲሆን በሞላ ወንዝ ውስጥ ገብታ ህይወቷ አደጋ ላይ የወደቀን አንዲት የውሻ ቡችላ ለማዳን የተደረገ የሰው ልጆች የትብብር ተግባር የበርካቶችን ልብ ያሞቀ ነበር። ቡችላዋ ለመውጣት በማይመች ዝቅተኛ ስፍራ ባለው…

ተፈጥሮና ባሕላዊ ኪነ ሕንጻ የተሰናሰሉበት የቱሪዝም መዳረሻ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጪነት የተሰራውና ከመተሐራ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኘው ቤኑና መንደር ሩቅ ሆነው እንዲሁም በምስል ለሚመለከቱት ግሩም የሆነውን ድንቅ የአረንጓዴ ውበት ይዟል። ወደ ቤኑና መንደር ደርሰው…

ሀዋሳና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲዎች በጤና ዘርፍ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀዋሳ እና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲዎች በጤና ዘርፍ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል፡፡ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሕክምና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 427 ተማሪዎች ነው ያስመረቀው፡፡ በዚህ…

ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ ይችላሉም – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ማለዳ 16 ሺህ ሴቶች የተሳተፉበትን የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ በዚህ ወቅት÷ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ በራስ መተማመን ይሮጣሉ፤ ይችላሉም…

ጤና ሚኒስቴር በጋሞ ዞን ለተጎዱ ዜጎች የ36 ሚሊየን ብር የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመተባበር በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ዜጎች 36 ሚሊየን ብር የሚገመት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ለጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ…

በ2 ነጥብ 32 ቢሊየን ብር የተገዙ የግብርና መሳሪያዎች ለክልሎች ተሰራጩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስቴር በተለያዩ የልማት አጋሮች ድጋፍ በ2 ነጥብ 32 ቢሊየን ብር ወጪ የተገዙ የግብርና ሜካናይዜሽን መሳሪያዎችን ለክልሎች አስረክቧል፡፡ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የግብርና ዘርፉን እድገት…