Fana: At a Speed of Life!

አንጋፋው ድምጻዊ ማህሙድ አሕመድ ዋንጫ እና የክብር ካባ ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር ላይ አንጋፋው ድምጻዊ ማህሙድ አሕመድ የዋንጫ እና የክብር ካባ ሽልማት ተበረከተለት። በደማቅ ሥነ-ሥርዓት በተከናወነው የፍጻሜ ውድድር ላይ አንጋፋው ድምጻዊ ማህሙድ አሕመድ በክብር…

የሕዳሴ ግድብ ለሕዝብ ጉብኝት ክፍት ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብን ከሰኞ ጀምሮ ምዝገባ በማድረግ መጎብኘት ይቻላል አሉ። ሚኒስትሯ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቱሪስት መስህቦችን ጎብኝተዋል። በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ጎብኝዎች ሕዳሴ ግድብን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የስቴት ዲፓርትመንት ከፍተኛ አማካሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የስቴት ዲፓርትመንት መሥሪያ ቤት ከፍተኛ አማካሪ ማሳድ ቡሎስ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ በአሜሪካ የስቴት ዲፓርትመንት መሥሪያ…

የኬንያ ምሁራን ለተፋሰሱ ሀገራት ልማት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስላለው ሕዳሴ ግድብ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ምሁራን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለቀጣናዊ ትስስር እና ለናይል ተፋሰስ ሀገራት ልማት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል አሉ፡፡ በአሜሪካ ዌበር ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ምሁር የሆኑት ጆን ሙኩም ምባኩ ለኬቢሲ ቴሌቪዥን እንዳሉት÷ ግድቡ…

የመደመር መንግሥት ያልተሄደበትን መንገድ መጓዝ ይመርጣል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር መንግሥት ያልተሄደበትን መንገድ መጓዝ ይመርጣል አሉ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጻፈው 'የመደመር መንግሥት' የተሰኘው መጽሐፍ በትናንትናው ዕለት ተመርቋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምረቃ ሥነ…

የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሁለት ወራት በላይ በብርቱ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። በውድድሩ ለፍጻሜ የበቁት ጴጥሮስ ማስረሻ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ እዮቤል ፀጋዬ…

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በስፖርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በስፖርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነፊሳ አልማህዲ ከሩሲያ ስፖርት ፌዴሬሽን ሚኒስትር ሚካኤል ዴግትያረቭ ጋር በትብብር ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት…

ፈላጊ ክለብ ያጣው ዴሊ አሊ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ወቅት የዝውውር ሒሳቡ ወደ 100 ሚሊየን ዩሮ ከፍ ብሎ የነበረው እንግሊዛዊው ተጫዋች ዴሊ አሊ አሁን ፈላጊ ክለብ ለማግኘት ተቸግሯል፡፡ የ29 ዓመቱ የቶተንሃም የቀድሞ ተጫዋች ዴሊ አሊ በተለያዩ ክለቦች ተጫውቶ ቢያሳልፍም አሁን እሱን…

የህዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ መመረቅን አስመልክቶ ለሚካሄደው የድጋፍ ሰልፍ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ መመረቅን አስመልክቶ በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የድጋፍ ሰልፍ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ። ለድጋፍ ሰልፉ የተወሰኑ መንገዶች ዝግ እንደሚደረጉ ያስታወቀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፤…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች 2018 አዲስ ዓመትን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በመልዕክታቸው፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ማጠናቀቅ መቻላችን…