Fana: At a Speed of Life!

የሚድሮክ አዋሽ ኮትድ ካልሺየም ካርቦኔት ግብዓት ማምረቻ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል አዋሽ 7ኪሎ የተቋቋመው የሚድሮክ አዋሽ ኮትድ ካልሺየም ካርቦኔት ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያ ምዕራፍ የምርት ሂደት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ ላይ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የሚድሮክ…

የሌማት ትሩፋት ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት የሚኖረው አስተዋጽኦ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና የሚጫወተው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገት የበኩሉን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገለጸ። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የአረካ ግብርና ምርምር ማዕከል ከፍተኛ…

በኦሮሚያ ክልል 142 ሺህ ሜትሪክ ቶን ማር ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት እስካሁን 142 ሺህ ሜትሪክ ቶን ማር መመረቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ። የቢሮው የማር ኢኒሺየቲቭ አስተባባሪ ቶሌራ ኩምሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በክልሉ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ እየተተገበረ…

በአህጉሪቱ ግዙፍ እንደሆነ የተነገረለት የድሮን ትርዒት በአዲስ አበባ ሰማይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 አካል የሆነው የድሮን ትርዒት ተካሂዷል። በትርዒቱ 1 ሺህ 500 ድሮኖች ወደ ሰማይ የተለቀቁ ሲሆን ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂው ዘርፍ የደረሰችበት አቅም መንጸባረቁ ተነግሯል። ይህ ትርዒት ከትዕይንትነት ባለፈ…

አዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ከአምስት ሀገር በቀልና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ስምምነት ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በምዕራፍ አንድ የግንባታ ሂደት የተካተቱ አገልግሎቶችን የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል። ኢኮኖሚ ልዩ ዞኑ መዋዕለ ንዋያቸውን በአዲስ ቱሞሮ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ለማፍሰስ ፍቃደኛ ከሆኑ አምስት ሀገር በቀል እና…

ሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የሀዋሳ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች እስራኤል እሸቱ እና አሊ ሱሌማን ሲያስቆጥሩ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ቢኒያም ፍቅሬ ከመረብ አሳርፏል፡፡…

ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ለሁለንተናዊ ልማት ያለውን ፋይዳ በመገንዘብ ዲጂታል መሰረተ ልማትን እያስፋፋች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ለሁለንተናዊ ልማት ያለውን ፋይዳ በመገንዘብ ዲጂታል መሰረተ ልማትን እያስፋፋች ነው ሲሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ ገለጹ። በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮጵያ…

በኦሮሚያ ክልል አሲዳማ አፈርን በማከም ምርታማነትን ለመጨመር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም ምርታማነትን ለመጨመር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የአፈር ለምነትና ማሻሻያ ዳይሬክተር እሸቱ ለገሰ÷ በግብርና ዘርፍ ምርታማነትን ከሚቀንሱ ተግዳሮች ውስጥ…

ሽብርተኝነትን በመከላከል የቀጣናውን ሰላም ለማረጋገጥ በትብብር መስራት ይገባል -አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሽብርተኝነት እና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን በብቃት በመከላከል የቀጣናውን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ሀገራት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። የአፍሪካ የመረጃና…

ለሐጅና ዑምራ ተጓዦች ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ተዘጋጅቻለሁ – አየር መንገዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ለዘንድሮ የሐጅና ዑምራ ተጓዦች ቀልጣፋና ምቹ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። ዘንድሮ ለ1 ሺህ 446ኛ ጊዜ የሚደረገውን የሐጅና ዑምራ ጉዞ አስመልክቶ የኢትዮጵያ…