Fana: At a Speed of Life!

ተመራቂዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታችው የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ኢትዮጵያን ለመገንባት መትጋት አለባቸው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተመራቂዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ያገኛችሁትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ኢትዮጵያን ለመገንባት መትጋት አለባችሁ አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምፀሐይ ጳውሎስ። ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ መርሐ ግብር…

ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 679 ተማሪዎች አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ 594 እንዲሁም በሁለተኛ ዲግሪ 85 ተማሪዎችን ነው ያስመረቀው። የዩቨርሲቲው ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ሰብስቤ ደምሰው (ፕ/ር)…

ገበታ ለትውልድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገበታ ለትውልድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጪነት ይፋ የሆነ፣ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ በማሳደግ ትልቅ ታሪካዊ ምዕራፍ የከፈተ ግዙፍ ብሔራዊ የልማት ፕሮጀክት ነው። ይህ መርሐ ግብር ቀደም ሲል በአዲስ አበባ…

ሀገራዊ መግባባት፣ ለዘላቂ ሰላምና ለጠንካራ ሀገረ-መንግሥት ግንባታ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ብዝኃነት ፀጋ እና ውበት በሆነባቸው ሀገራት፣ ሀገራዊ መግባባት የዘላቂ ሰላም መሠረት ነው። ሀገራዊ መግባባት፣ የአንድ ሀገር ሕዝቦች፣ የፖለቲካ ኃይሎች፣ ምሁራንና ልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በዋና ዋና ብሔራዊ እሴቶች፣ ታሪካዊ ትርክቶች፣ ሕገ-መንግሥታዊ መዋቅሮች እና…

ዲጂታል ኢኮኖሚ በኢትዮጵያ ….

በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን ዓለማችን በከፍተኛ የቴክኖሎጂ ምጥቀት ውስጥ ትገኛለች። የዲጂታል ተጠቃሚነት የአንድን ሀገር ኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ዕጣ ፈንታ የሚወስን ዋነኛ ሞተር ሆኗል። ኢትዮጵያም ይህንን ማከናወን የህልውና ጉዳይ መሆኑ ገብቷታል፡፡ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ትጋት ለመጪው ትውልድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በፈተናዎች እያለፈች በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ለመጪው ትውልድ የሚጨበጥ ተስፋን ለማስረከብ በስፋት ሰርታለች። በሕዝብ አቅምና በአመራር ቁርጠኝነት ታላላቅ የስኬት ምዕራፎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ጠቅላይ ሚኒስትር…

ሀገር በትውልድ ቅብብሎሽ ትገነባለች…

ሀገር የአንድ ወቅት ስራ ወይም የአንድ ወገን ስኬት ውጤት ብቻ አይደለችም፡፡ ሀገር የምትገነባው በቅብብሎሽ ነው፡፡ እያንዳንዱ ትውልድ የተረከበውን አደራ ተወጥቶ፣ የራሱን አሻራ አሳርፎ ለሚቀጥለው ትውልድ ያስተላልፋል፡፡ የኢትዮጵያን ታሪክ ስንመረምር፣ ዛሬ ያለንባት ሀገር የብዙ ትውልዶች…

ምርጫው ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት ነው – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህመድ አሊ ዩሱፍ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት ነው አሉ። ሊቀመንበሩ በኢትዮጵያ ለተካሄደው የተሳካ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ ህዝብና መንግሥት ያላቸውን…

ሀገር አሻጋሪ ተቋማት ግንባታ …

ለዛሬው ታይታ ሳይሆን ለነገው ትውልድ የሚያስብ መንግሥት ለተቋማት ግንባታ ይጨነቃል፡፡ ግለሰቦች ጥሩ ሀሳብ ቢኖራቸውም ተቋማዊ ካልሆኑ ዘመናትን አይሻገሩም፡፡ ሀገርን በዘላቂነት የሚያሻግሩት ተቋማት በመሆናቸው ኢትዮጵያ በዚህ ላይ እየሰራች ነው፡፡ መንግሥት ሀገር እንድትሻገር መጀመሪያው…

ሀገርን መገንባት በአንድ ትውልድ ብቻ የሚያበቃ አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገርን መገንባት በአንድ ትውልድ ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን የሁላችንም የጋራና ቀጣይነት ያለው ሥራ ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት “ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር” በሚል መሪ ቃል…