ተመራቂዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታችው የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ኢትዮጵያን ለመገንባት መትጋት አለባቸው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተመራቂዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታችሁ ያገኛችሁትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ኢትዮጵያን ለመገንባት መትጋት አለባችሁ አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምፀሐይ ጳውሎስ።
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ መርሐ ግብር…