Fana: At a Speed of Life!

የኮደርስ ስልጠና የዲጂታል ክህሎትን በማሳደግ ተጨማሪ ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ እንደሚያደርግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ5 ሚሊየን ኢትዮጵውያን ኮደርስ ስልጠና የዲጂታል ክህሎትን በማሳደግ በዘርፉ ተጨማሪ የሀገር ውስጥና የውጭ ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ የሚያደርግ መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሹሩን አለማየሁ (ዶ/ር) ገለጹ። ዲጂታል…

ዓለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን በዛሬው ዕለት ተከብሮ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን በዓለም ለ136ኛ በኢትዮጵያ ለ50ኛ ጊዜ በዛሬው ዕለት በተለያዩ ኹነቶች ተከብሮ ውሏል፡፡ ዕለቱ “በአምራች ኢንዱስትሪዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምቹ የሥራ ሁኔታ ለማህበራዊ ፍትህ” በሚል መሪ ሐሳብ መከበሩን…

የሻምፒየንስ ሊጉ የሳምንቱ ምርጥ 11

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳምንቱ አጋማሽ በተከናወኑ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ፒኤስጂ አርሰናልን 1 ለ 0 ሲያሸንፍ፥ ባርሴሎና ከኢንተር ሚላን 3 ለ 3 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በሁለቱ ጨዋታዎች ድንቅ የነበሩ 11 ተጫዋቾች በአውሮፓ…

የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ዜጎች ከተለያዩ ሀገራት የርቀት ሥራ የሚያገኙበትን እድል እየፈጠረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምስት ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢትዮጵያዊያን በተለያዩ የዓለም ሀገራት የርቀት ስራ የሚያገኙበትን ዕድል እየፈጠረ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የሥራ ስምሪት ስምምነት መፈራረሟን…

በሲዳማ ክልል ምርት አቋርጠው የነበሩ 64 ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በሲዳማ ክልል ምርት አቋርጠው የነበሩ 64 ኢንዱስትሪዎች ወደ ማምረት እንዲመለሱ ማስቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። በንቅናቄው ኢንዱስትሪዎች የሚገጥሟቸው የመሰረተ ልማት፣ የፋይናንስ፣ የግብዓትና…

ባለፉት ሦስት ዓመታት ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ ስንዴ የለም – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሦስት ዓመታት በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ድጋፍ በሚል የገባ የርዳታ ስንዴ አለመኖሩን ከአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ። የኮሚሽኑ ሥራ የአንድ መንግሥት ተቋም ብቻ ሳይሆን ሁሉም ተቋማት…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 44ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ከጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት…

ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ የሠራተኞች ሁለንተናዊ ክህሎትና ጥረት ወሳኝ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለሁለንተናዊ ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ በምሰሶነት የተለዩት የምጣኔ ሀብት ዘርፎች የሠራተኞችን ሁለንተናዊ ክህሎትንና ጥረት የሚጠይቁ መሆናቸውን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ ለሠራተኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ…

ለዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 7 ነጥብ 3 ቢሊየን ችግኞች ለተከላ መዘጋጀታው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 7 ነጥብ 3 ቢሊየን ችግኞች ለተከላ መዘጋጀታቸውን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ እያሱ ኤልያስ (ፕ/ር) በዘንድሮው የክረምት አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 7 ነጥብ 5 ቢሊየን…

ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአማራ ክልል የኢንዱስትሪዎችን ምርትና ምርታማነት ከማሳደግ በተጨማሪ ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ንቅናቄው ከዚህ ቀደም ለኢንዱስትሪ…