የኮደርስ ስልጠና የዲጂታል ክህሎትን በማሳደግ ተጨማሪ ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ እንደሚያደርግ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ5 ሚሊየን ኢትዮጵውያን ኮደርስ ስልጠና የዲጂታል ክህሎትን በማሳደግ በዘርፉ ተጨማሪ የሀገር ውስጥና የውጭ ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ የሚያደርግ መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሹሩን አለማየሁ (ዶ/ር) ገለጹ።
ዲጂታል…