Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የፓኪስታንና አፍሪካ ሀገራት የንግድ ትስስር ለማጠናከር ያለመ ጉባዔ እንደምታስተናግድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በፓኪስታንና አፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ አጋርነትና የንግድ ትስስር ለማጠናከር ያለመ ጉባዔ እንደምታስተናግድ ተገልጿል። 5ኛው የፓኪስታን - አፍሪካ ንግድ ጉባዔ ከመጪው ግንቦት 7 እስከ 9 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ…

6ኛው የኮሜሳ ነጋዴ ሴቶች ፌዴሬሽን የንግድ ትርዒት ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ነጋዴ ሴቶች ፌዴሬሽን የንግድ ትርዒት ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። እስከ ግንቦት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በሚቆየው የንግድ ትርዒት ላይ ከ21 የኮሜሳ አባል ሀገራት የተውጣጡ…

የፖሊስን ሁለንተናዊ ብቃት ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ሁለንተናዊ ብቃቱን በማሳደግ ህገ መንግስታዊ ተልዕኮውን ለመወጣት እየሰራ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ተናገሩ። የ25ኛ ዙር መሰረታዊ ሰልጣኝ የፖሊስ አባላት የምረቃ ሥነ ሥርዓት ምክትል ጠቅላይ…

ከ128 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ128 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የወልዲያ አረዳ መካከለኛ የመስኖ ፕሮጀክት ተመርቋል። ፕሮጀክቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)…

በኮሪደር ልማት የመዲናዋን ቅርሶች በማደስ እንደ አዲስ ማስተዋወቅ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች የመዲናዋን ቅርሶች በማደስና ለአገልግሎት ክፍት በማድረግ እንደ አዲስ እንዲተዋወቁ ማስቻላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። በመዲናዋ በበርካታ ቦታዎች…

የኢትዮ እስራኤል ቢዝነስ ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና እስራኤል የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ፎረሙ የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በተገኙበት እየተካሄደ ሲሆን÷ የኢትዮጵያ እና እስራኤልን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት…

የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ምክንያት በማድረግ በነገው ዕለት 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚከበረውን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ምክንያት በማድረግ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ለፋና ዲጂታል እንዳስታወቀው÷ የአርበኞች መታሰቢያ ቀንን ምክንያት በማድረግ ነገ ሚያዝያ 27 ከንጋቱ 12 ሰዓት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለዐርበኞች (የድል) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ84ኛው የዐርበኞች (የድል) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለ84ኛው የዐርበኞች (የድል) በዓል…

በኢትዮጵያ ታምርት መርሐ ግብር የኢትዮጵያን እድገት የሚያረጋግጡ ትላልቅ ተግባራት እየተከናወኑበት ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት መርሐ ግብር የኢትዮጵያን እድገት የሚያረጋግጡ ትላልቅ ተግባራት እየተከናወኑበት መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘውን…

የከርሰ ምድር ውሃ ያለበትን ደረጃ የሚያጠና ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዴንማርክ መንግስት ከሀዋሳ እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር የከርሰ ምድር ውሃ አደጋ ላይ እንዳይወድቅ እና ውሃው ያለበትን ደረጃ የሚያጠና ፕሮጀክት ይፋ አድርገዋል። የኢትዮ-ኔቸር ፕሮጀክት የሀዋሳ ማዕከል አስተባባሪ ሙሉጌታ…