Fana: At a Speed of Life!

ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት አየተከበረ ይገኛል። የንግስ በዓሉ በሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ከማለዳ ጀምሮ በተለያዩ የሃይማኖታዊ ስነ ሥርዓቶች እየተከበረ ሲሆን÷ የሃይማኖት አባቶችን ጨምሮ ከተለያዩ…

በቁልቢ የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በየዓመቱ ሐምሌ 19 በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊው የንግስ በዓል ዘንድሮም…

በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀንበር 524 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀንበር 524 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት ተጠናቋል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የደን ልማት ዳይሬክተር አቶ ከተማ አብዲሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 3 ነጥብ…

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በፓኪስታን…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓኪስታን ብሔራዊ ሸንጎ ሊቀመንበር ሰይድ ዩሱፍ ራዛ ጊላኒ በኢትዮጵያ ስኬታማ የሆነውን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር መሠረት ያደረገውን የፓኪስታን ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ አስጀምራለሁ አሉ፡፡ ሊቀመንበሩ በፓኪስታን ከኢትዮጵያ ባለ…

በአንድ ጀምበር ሚሊየኖችን በመትከል የማንሰራራት ታሪካዊ ጉዞ አካል እንሁን – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ጀምበር ሚሊየኖችን በመትከል የማንሰራራት ታሪካዊ ጉዞ አካል እንሁን አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ÷ ኢትዮጵያን ወደ ነበራት ጥንታዊ የደን ሽፋን በመመለስ አረንጓዴ ካባ ለማልበስ የጀመርነው ጥረት 7ኛ…

ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች አብሮነትን በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ ያተኩራሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ቆይታ የሚያደርጉ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አብሮነትን በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ ያተኩራሉ አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ። ’’በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ’’ 4ኛ ዙር የ2017 ዓ.ም የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ…

በሀረሪ ክልል የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማስጀመር እየተሰራ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማስጀመር እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩና ካቢኔያቸው የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስጀመር እየተሰራ የሚገኘውን ሕንጻ…

በክልሉ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጤናው ዘርፍ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ይሰራል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጤናው ዘርፍ ከ1 ሚሊየን 200 ሺህ በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ይሰራል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትልና የህክምና አገልግሎት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ምትኩ ታመነ…

በባቲ ከተማ በመኪና አደጋ የ2 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ባቲ ከተማ አቅራቢያ ለገተሚራ በሚባል አካባቢ በተከሰተው የመኪና አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አልፏል። ቀን 5 ሰዓት አካባቢ በተከሰተው አደጋ አራት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ሲደርስባቸው ሁለት…

ምክር ቤቱ የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ አጸደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው ሁለተኛ አስቸኳይ ስብሰባ ነው የተሻሻውን አዋጅ ያጸደቀው። በምክር ቤቱ የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች…