ከተማ አስተዳደሩ የነዋሪዎች ዋነኛ ጥያቄ የሆነውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት እየሠራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጎነት ቁጥር 3 ተብሎ በተሰየመው የመኖሪያ መንደር የተገነባውን ባለ አምስት ወለል ዘመናዊ የመኖሪያ ሕንጻ መርቀው ለአቅመ ደካሞች አስተላልፈዋል።
ቤቶቹ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ገብስ ሰፈር…