የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለደኅንነት ቅድሚያ የሚሰጥ ተቋም ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለደኅንነት ቅድሚያ የሚሰጥ ተቋም ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን ዛሬ በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት ነው።
አየር መንገዱ…