ዓድዋ በጀግንነትና በአይበገሬነቱ ህያው ሆኖ የሚኖር የድል ስንቅ ነው – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓድዋ በጀግንነትና በአይበገሬነቱ ህያው ሆኖ የሚኖር የድል ስንቅ ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)።
130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል።…