Fana: At a Speed of Life!

ዓድዋ በጀግንነትና በአይበገሬነቱ ህያው ሆኖ የሚኖር የድል ስንቅ ነው – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓድዋ በጀግንነትና በአይበገሬነቱ ህያው ሆኖ የሚኖር የድል ስንቅ ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል።…

ትርክት ቀያሪው የዓድዋ ድል

በ1888 ዓ.ም የተካሄደው የዓድዋ ጦርነት የጣሊያን መንግሥት ለውጥን እና አውሮፓውያን ለአፍሪካ የነበራቸውን አመለካከት በመለወጥ ብዙ ውጤቶችን አስከትሏል፡፡ በዋነኛነት ኢትዮጵያ በዘመኑ የአውሮፓን ቅኝ ገዢ ሀገር በጦርነት ድል ያደረገች ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሀገር አድርጓታል። አውሮፓውያን…

በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የዜጎች መብቶች

ይህ መብት የኢትዮጵያ ሕገ መንግስት በአንቀጽ 38(1)(ሀ) ስር ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ያለምንም ልዩነት ‹በቀጥታና በነጻነት በመረጣቸው ተወካዮች አማካኝነት በህዝብ ጉዳይ አስተዳደር የመሳተፍ› መብት አለው በማለት በደገገው መብት ውስጥ የሚታቀፍ ነው፡፡ በሌላ አነጋገር ህዝቡ በመረጣቸው እንደራሴዎች…

የዓድዋ ታሪክ የዓይን ምስክር

በአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ የነበሩት ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም በዓድዋው የጦር ግንባር በመሰለፍ ያዩትን በሕይወት ታሪካቸው ጽፈውታል፡፡ ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት ባሉት ሳምንታት የአካባቢው እረኞች ሲጫወቱ ደበሎ እየሰቀሉ አዋጅ ይናገሩ እንደነበር አዋጁንም በመጥቀስ ጽፈውታል:- «እሽ…

የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ለምርት እና ምርታማነት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ምርት እና ምርታማነትን እየጨመረ መጥቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የተፈጥሮ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አብዱልከሪም ሙሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ 22 ወረዳዎች በርካታ የማሕበረሰብ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዘርባጃን ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በመሆን አዘርባጃን ገብተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እንዳመለከተው÷ የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ግንኙነት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ…

መገናኛ ብዙኃን የሀገራዊ ምክክሩን ዐውድ መሠረት አድርገው እንዲዘግቡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መገናኛ ብዙኃን የሀገራዊ ምክክሩን ዐውድ መሠረት አድርገው እንዲዘግቡ ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮሚሽኑ ከመገናኛ ብዙኃን ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በቀጣይ የኮሚሽኑ ሥራዎችና የመገናኛ ብዙኃን ተሳትፎ ዙሪያ…

ምርጫና ዴሞክራሲ

የውክልና ዴሞክራሲ የሚተገበረው የተለያዩ የፖሊሲ አማራጮችን ይዘው ከቀረቡ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል መራጩ ህዝብ ይበጀኛል የሚለውን ሲመርጥና የአሸናፊው ፓርቲ (ፓርቲዎች) ተወካይ ወይም ተወካዮች ደግሞ የሕግ አውጪውንና የሕግ እስፈጻሚውን ለተመረጡበት የምርጫ ዘመን ተረክበው ሲያስተዳድሩ ነው፡፡…

የኢትዮጵያን እምቅ የቱሪዝም ጸጋዎች በመጠቀም የብልጽግና ጉዞን ማፋጠን ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ኢትዮጵያ ያሏትን ታሪክ፣ ባህል፣ ተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም ጸጋዎችን በመጠቀም የብልጽግና ጉዞዋን ማፋጠን ይገባል አሉ። ሀገራዊ የቱሪዝም ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ…

ጎርፍን በአግባቡ በማስተዳደር የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅና ለልማት ማዋል ይገባል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎርፍን በአግባቡ በማስተዳደር የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅና ለልማት ማዋል ይገባል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። በስምጥ ሸለቆና በኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች ላይ ያተኮረ የጎርፍ ተጋላጭነት ሁኔታና የመከላከል ስራን በተመለከተ…