Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ መልክ የሚያሳዩ የአደባባይ ሐውልቶች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በተለይም በመዲናዋ ውስጥ የታሪክ ምዕራፎችን በአደባባይ ቆመው የሚያስመለክቱ፣ ታሪካዊ ክስተቶችን የሚያወሱ እንዲሁም የጀግኖችን ታሪክ የሚዘክሩ የተለያዩ ሐውልቶች ይገኛሉ። በየካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም ፋሽስት ጣሊያን በ30 ሺህ…

ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን 2 ለ 0 አሸንፏል። ዛሬ ቀን 9 ሰዓት ላይ በተካሄደው የሊጉ ጨዋታ ከእረፍት በፊት ፍቅረየሱስ ተ/ብርሃን እና መደበኛ የጨዋታ ሰዓት ተጠናቅቆ በተጨመረ ደቂቃ መላኩ…

ያለ ባሕር በር ኑሩ ማለት ፍርደ ገምድል ነው – አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ያለ ባሕር በር ኑር ማለት ፍርደ ገምድል ነው አሉ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)፡፡ ይህንን ፍርደ ገምድል አስተሳሰብ ሰላማዊ በሆነ መልኩ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ ቡናን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ ቡናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የኢትዮ ኤሌክትሪክን ማሸነፊያ ግብ ከእረፍት መልስ ሀብታሙ ሸዋለም በ48ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የደረሱ ሰብሎች ከብክነት ነፃ በሆነ መንገድ እየተሰበሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የደረሱ የመኸር ሰብሎችን ከብክነትና ጥራት ጉድለት ነፃ በሆነ መንገድ እየተሰበሰበ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን…

በቻይና በተካሄደው የማራቶን ውደድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና በቤጂንግ እና ሆንዙ በተካሄደው የማራቶን ውድድር በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸንፈዋል። በሆንዙ የማራቶን ውድድር በሴቶች አትሌት ሩቲ አጋ በ2:24:29 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን አሸንፋለች። በወንዶች አትሌት…

የኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም ነገ በፓሪስ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና አውሮፓ ህብረት ኢንቨስትመንት ፎረም ከነገ ጥቅምት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በፈረንሳይ ፓሪስ ከተማ ይካሄዳል፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ ፎረሙ የኢትዮጵያ እና አውሮፓ ህብረትን ዘርፈ ብዙ ትብብር…

የኒውክሌር ኃይል የሁለንተናዊ ብልፅግናችንን ጉዞ የሚደግፍ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኒውክሌር ኃይል ሁለንተናዊ ብልፅግናችንን እውን ለማድረግ የምናደርገውን ጉዞ የሚደግፍ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)። ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷…

በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚዳንት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉት አምባሳደር የሺመብራት መርሻ (ዶ/ር) መሾማቸው ሲሰማ ብዙዎች መቀበል ተስኗቸው እንደነበር ያስታውሳሉ። በዚህም ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲውን ለመምራት በተሾሙበት…

ካለፉት 7 ጨዋታዎች በስድስቱ የተሸነፈው ሊቨርፑል…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል በሁሉም ውድድሮች ካደረጋቸው ያለፉት ሰባት ጨዋታዎች በስድስቱ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ከእነዚህም መካከል አራት ተከታታይ ሽንፈት ያስተናገደው ደግሞ በፕሪሚየር ሊጉ ነው፡፡ ከሊጉ ጨዋታዎች በተጨማሪ በአውሮፓ…