Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፉን የምትገነባ እና የምትመራ እንድትሆን ለማድረግ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘመን ተመልካች ብቻ ሳትሆን ዘርፉን የምትገነባ እና የምትመራ እንድትሆን ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ግልጽ፣ ሚዛናዊና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሚዲያዎች ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ግልጽ፣ ሚዛናዊና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሚዲያዎች የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል አለ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ተቋማት የምርጫውን ሂደት…

ኢትዮጵያና ጀርመን ወታደራዊ ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑክ ላለፉት ሶስት ቀናት በጀርመን ሙኒክ በተካሄደው 62ኛው የሙኒክ የፀጥታ ኮንፈረንስ ላይ ተሳትፏል። ኮንፈረንሱ በሕግ ላይ በተመሰረተው ዓለም አቀፍ ሥርዓት ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በሁለተኛው ቀን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካ…

የሴቶችንና የሕጻናትን የትምህርት ተደራሽነት ከፍ ለማድረግ ሰርተናል – ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችንና የሕጻናትን የትምህርት ተደራሽነት ከፍ ለማድረግ ሰርተናል አሉ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው። 30ኛው የአፍሪካ ቀዳማዊ እመቤቶች የልማት ተቋም ጉባኤ "የአፍሪካን ሴቶች ፈተናዎችን የመቋቋም ዐቅም መገንባት፡- የአየር ንብረት፣ ግጭቶች…

በሁሉም ዘርፎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ ያደረጉ ተግባራት ተከናውነዋል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት በሁሉም ዘርፎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ ያደረጉ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ። ‎የክልሉ ምክር ቤት 6ኛው 5 ዓመት 2ኛ የሥራ ዘመን 4ኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጋና ፕሬዚዳንት ጆን ማሃማ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጋና ፕሬዚዳንት ጆን ማሃማ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በሁለተኛው ቀን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ፕሬዚዳንት ጆን ማሃማ ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ሁለተኛ ቀኑ ላይ በተለያዩ ወሳኝ…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤ የዳኞች ሹመትን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የዳኞችን ሹመት በማጽደቅ ተጠናቀቀ። የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ገዛሊ አባሲመል ተሿሚ ዳኞችን ለጨፌው ሲያቀርቡ÷ በክልሉ የዳኝነትና ፍትህ አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ዘርፉን…

ለአፍሪካ ብልጽግና በውሃ ዘርፍ ላይ በቆራጥነት ኢንቨስት ማድረግ ይገባል – ኮሚሽነር ሞሰስ ቪላካቲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአፍሪካ ብልጽግና እና መረጋጋት በውሃ ዘርፍ ላይ በቆራጥነት ኢንቨስት ማድረግ ይገባል አሉ የአፍሪካ ሕብረት የግብርና፣ ገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚ እና የዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞሰስ ቪላካቲ። ትናንት የተጀመረው የአፍሪካ ሕብረት መሪዎች ጉባኤ…