Fana: At a Speed of Life!

በ2018 አጠቃላይ የስንዴ ምርት 126 ነጥብ 69 ሚሊየን ኩንታል ደርሷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሩብ ዓመታት አጠቃላይ የስንዴ ምርት 126 ነጥብ 69 ሚሊየን ኩንታል ደርሷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ የስንዴ…

ሪፎርሙ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት የአገልግሎት አሰጣጥን ያዘምናል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በማፍራት የአገልግሎት አሰጣጥን ያዘምናል አሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን። የክልሉ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአሶሳ ከተማ ተካሂዷል። አቶ…

ኢትዮ ቴሌኮም ከ85 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት ከ85 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ አገኘ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2018 በጀት ግማሽ ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡…

በጥቁር አንበሳ የአየር ትርኢት ላይ ለተሳተፉና ድንቅ ብቃታቸውን ላሳዩ አብራሪዎች ዕውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ "የአንበሶቹ ሰማይ - ኢትዮጵያ" በሚል በቀረበው የአየር ላይ ትርኢት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አብራሪዎች የዕውቅናና ምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ …

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ። የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ ሚዛን አማን ከተማ መሶብ…

ኢትዮጵያና አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና አሜሪካ ብሔራዊ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) ከአሜሪካው የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ ጄኔራል ዳግቪን አርኤም አንደርሰን ጋር ተወያይተው በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። ውይይቱ…

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ፈጣን ለውጥ እያስመዘገበ ነው – የአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በየዓመቱ ፈጣን ለውጥ እያስመዘገበ ነው አሉ የአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክርስቶፈር ላንዳው። ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በቢሾፍቱ በተካሄደው የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓል ማጠቃለያ መርሐ ግብር…

ኢትዮጵያ በቅርቡ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን መቆጣጠር መቻሏ ትልቅ ስኬት ነው – የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቅርቡ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠር መቻሏ ትልቅ ስኬት ነው አሉ የሮተሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ፍራንሲስኮ ኦሬዞ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጋር ባደረጉት ውይይት ጤና ሚኒስቴር በቅርቡ…

ጊፋታ እሴቱን ጠብቆ የሕዝቦችን አንድነት ይበልጥ እንዲያጠናክር በትኩረት መስራት ያስፈልጋል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጊፋታ እሴቱን ጠብቆ የሕዝቦችን አንድነት ይበልጥ እንዲያጠናክር በትኩረት መስራት ያስፈልጋል አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። የወላይታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ጊፋታ" በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና…

ሀገራዊ አጀንዳ ምን ዓይነት ቅርፅ ሊኖረው ይችላል?

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 መቋቋሙ የሚታወስ ነው፡፡ በዚሁ አዋጅ መግቢያ ላይ በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፓለቲካ እና የሀሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ…