በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከ8 ሺህ በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ተከታትለው የምስክር ወረቀት ወሰዱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 8 ሺህ 300 ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ተከታትለው የምስክር ወረቀት ወስደዋል።
የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ለዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ ስኬታማነት ክልሉ…