Fana: At a Speed of Life!

22 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተቀናጀ ተፋሰስ ማልማት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮ ዓመት 22 ሚሊየን ሄክታር መሬት በተቀናጀ ተፋሰስ ይለማል አሉ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ኢያሱ ኤሊያስ (ፕ/ር)። ሚኒስትር ዴኤታው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ ባለፉት አስርት ዓመታት በአፈር እና ውሃ ጥበቃ ሥራ ከፍተኛ…

የሕዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ያለመው የኪን ኢትዮጵያና የሀገር ሽማግሌዎች ልዑክ በጎንደር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጥምቀት በዓል አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ ያሸበረቀችው ጎንደር እንግዶቿን እየተቀበለች ነው። የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን እና በሕዝቦች መካከል አብሮነትን ለማጠናከር ያለመው የኪን ኢትዮጵያ እና የሀገር ሽማግሌዎች ልዑክ በዛሬው ዕለት ጎንደር…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የሚታገዙ የሬዲዮ ኔትዎርኮች…

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የሚታገዙ የሬዲዮ ኔትዎርኮች ለአፍሪካ የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ እየሆኑ መጥተዋል። የአፍሪካ የቴሌኮም ኩባንያዎች የዳታ ፍጆታ መጨመርና የላቀ የዲጂታል አገልግሎት ፍላጎትን ለማሟላት በአርቲፊሻል…

የአየር ኃይል ምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል አሉ። ዋና አዛዡ ከተቋሙ ከፍተኛ መኮንኖች ጋር ባደረጉት ውይይት እንዳሉት÷ በዓሉ ከመጪው ጥር 15…

ታዋቂው ዩቲዩበር አይሾው ስፒድ የኢትዮጵያ ቆይታ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩቲዩብ ቻናሉ ከ48 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ተከታይ ያለው ታዋቂ አሜሪካዊው ዩቲዩበር ዳረን ዋትኪንስ ጁኒየር (አይሾው ስፒድ) በትናንትናው ዕለት አዲስ አበባን ጎብኝቷል። የ21 ዓመቱ ዩቲዩበር በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር የጎበኘ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ ዕድል ፈጥሯል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ ዘመናዊ የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ ዕድል ፈጥሯል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ። በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኘው ኩዊንስ ሱፐርማርኬት የንግድ ስያሜን ከነሙሉ አሰራሩ…

የብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

የዓድዋ ድል መታሰቢያን በባዶ እግሩ እየጎበኘ የሚገኘው ታዋቂው ዩቲዩበር አይሾው ስፒድ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታዋቂ አሜሪካዊው ዩቲዩበር እና የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ ወጣት አይሾው ስፒድ ወይም ዳረን ዋትኪንስ ጁኒየር አዲስ አበባን እየጎበኘ ይገኛል፡፡ የ21 ዓመቱ አሜሪካዊ ዳረን ጄሰን ዋትኪንስ ጁኒየር በአሁኑ ወቅት "Speed Does Africa" የተሰኘ…

በመዲናዋ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ቻለ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

የፓርቲያችን የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓርቲያችን የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ። በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የፓርቲ አመራሮች ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ…