የኮንሶ የማንነት መገለጫ የሆነው የ”ኾራ አታ ኾንሶ” የባህል፣ የታሪክና የቋንቋ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የአለም ቅርስ ባለቤት የሆነው የኮንሶ ማንነት መገለጫ "ኾራ አታ ኾንሶ" የባህል፣ የታሪክና የቋንቋ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ይገኛል።
በመድረኩ የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበየሁ÷ "ኾራ አታ ኾንሶ" በዓል መታሰቢያ ቀን የሚከበረው…