Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኞች ይትከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በደቡብ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኞች እንደሚተከሉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። በደቡብ ክልል የአረንጓዴ አዐራ ሁለተኛ ዙር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ ወረዳ ሽገደ ቀበሌ…

የመንግስታት ግንኙነት የጋራ የምክክር መድረክ የፊታችን ሰኞ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስታት ግንኙነት የጋራ የምክክር መድረክ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት ከነገ በስቲያ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለጸ። የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ተረፈ በዳዳ እንደገለጹት ÷መድረኩ የኢትዮጵያ…

የኢጋድ እና የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ ተቋም የሚኒስትሮች ጉባዔ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) እና የምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ ተቋም (ኢኤሲ) በስደተኞች ጉዳይ በዩጋንዳ ካምፓላ ሲያካሂዱት የነበረው የሚኒስትሮች ጉባዔ ዛሬ ተጠናቋል። ለሁለት ቀናት በቆየው ጉባዔ ላይ የምስራቅ አፍሪካ…

ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መተግበር የሚያስችል የታሪፍ ሥርዓት ሊተገበር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴሌኮም ዘርፍ ጤናማ የግብይት ሥርዓትን መተግበር የሚያስችል የታሪፍ ስርዓት ከ2016 በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ባልቻ ሬባ እንደገለጹት ÷ ተቋሙ…

28ኛው የኢትዮጵያ ሜዲካል ላቦራቶሪ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 28ኛው የኢትዮጵያ ሜዲካል ላቦራቶሪ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ማህበሩ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ ሙያውን ለማሳደግና ለማሻሻል እየሰራ መሆኑ በመድረኩ ተገልጿል፡፡ ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉባዔው÷ የሕክምና ላቦራቶሪ ፖሊሲ ልማትና ትግበራ፣…

5 ሺህ 460 ግራም ወርቅ በሕገ-ወጥ መንገድ ይዞ የተገኘ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሚዛን ከተማ 5 ሺህ 460 ግራም ወርቅ እና 130 ሺህ ብር ይዞ የተገኘ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ውሎ ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር መዋል የቻለው የማዕድን ግብይት…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አርማ የታተመባቸው የኪስ ቦርሳዎችና መታወቂያ በማዘጋጀት ለሕገወጥ ተግባር በማዋል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አርማ የታተመባቸውን የኪስ ቦርሳዎች በማዘጋጀትና መታወቂያ በማስመሰል ለሕገወጥ ተግባራት ጥቅም ላይ ለማዋል ሙከራ ሲያደርጉ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት…

የግብርና ሚኒስትሩ ከኔዘርላንድስ የውጭ ንግድና ልማት ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) በኔዘርላንድስ የውጭ ንግድና ልማት ትብብር ሚኒስትር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ ኔዘርላንድስ ከኢትዮጵያ ጋር ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ያላት አገር ስትሆን÷በተለይም በግብርናው ዘርፍ የላቀ የልማት ትብብር ዋነኛ…

የ4 ሀገራት መሪዎች ከሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች መሪዎች ጋር ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ፣ እና ደቡብ ሱዳን መሪዎች ከጀነራል አብዱል ፋታህ አል-ቡርሃን እና ጀነራል መሐመድ ሀምዳን ዳጋሎ ጋር እንደሚወያዩ ኢጋድ አስታወቀ፡፡ የሱዳንን ወቅታዊ ችግር ለመፍታት ያለመው የአራትዮሽ ውይይቱ÷ በቀጣዮቹ 10 ቀናት…

የቀድሞ የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪዮ ቤርሎስኮኒ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ሲልቪዮ ቤርሎስኮኒ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል፡፡ ሲልቪዮ ቤርሎስኮኒ ከደም ካንስር ሳንባ ህመም ጋር በተያያዘ ህክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይታው በተወለዱ በ86 ዓመታቸው ነው ከዚህ ዓለም የተለዩት፡፡…