Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባችን ማንንም የማትገፋ የሁላችን መዲና ናት – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባችን ማንንም የማትገፋ የሁላችን መዲና ናት ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ በኮሪደር ልማትና በመልሶ ማልማት የተነሱ ነዋሪዎችን አዲስ በገቡባቸው…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ አመልክቷል። ውሳኔዎቹም፡- 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…

አቶ አሻድሊ ከዓለም አቀፍ የምግብ ፕሮግራም የምሥራቅ አፍሪካና የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ከዓለም አቀፍ የምግብ ፕሮግራም የምሥራቅ አፍሪካና የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ክሪስ ኒኮይ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በግጭት ምክንያት በክልሉ ለተፈናቀሉ ዜጎች መንግሥታዊ…

ከንቲባ ከድር ጁሀር የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር 1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸው ÷በዘንድሮው የረመዳን ወር በድሬዳዋ ህብረተሰብ ውስጥ የኖረው የፍቅር እና…

የኢትዮ ጃፓን የፖለቲካ ምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ እና የጃፓንን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ለማሳደግ ሚና ያለው የፖለቲካ ምክክር መድረክ በጃፓን ቶኪዮ ተካሂዷል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና በጃፓን ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምክትል ፕሬዚዳንት…

ምክር ቤቱ የዒድ አል-ፈጥር በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሣችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ሺህ 445ኛውን የዒድ አል-ፈጥር በዓልን በማስመልከት ለሕዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሣችሁ መልዕክት አስተላልፏል። በመልዕክቱ ÷ የዒድ አል-ፈጥር በዓል የሠላም የመረዳዳትና የመተሳሰብ መገለጫ…

ሕዝበ ሙስሊሙ የመረዳዳት ባህሉን እንደሚያስቀጥል እምነቴ ነው- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ እንደወትሮው ሁሉ በነገው በዓልም የአብሮነትና የመረዳዳትባህሉን እንደሚያስቀጥል እምነቴ የፀና ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ምክትል…

አብሮ የመቆምና የመተሳሰብ ባህላችንን በማጠናከር አንድነታችንን ማጎልበት አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብሮ የመቆምና የመተሳሰብ ባህላችንን በማጠናከር አንድነታችንን ማጎልበት አለብን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ፤ 1 ሺህ 445ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለእስልምና…

ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ለአንድነትና አብሮነት ጽኑ መሰረቶች ናቸው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ለሕዝቦች ዘላቂ ሰላም፣ አንድነት እና አብሮነት ጽኑ መሰረቶች ናቸው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባኤው 1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለእስልምና እምነት ተከታዮች…

የዒድ በዓል አከባበር በተለያዩ የዓለም ሀገራት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢድ አልፈጥር የታላቁ የረመዳን ወር መጨረሻ፤ በመላው አለም የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች በድምቀት ያከብሩታል፡፡ የእምነቱ ተከታዮች በዕለቱ ወደ አደባባይ በመውጣት የዒድ ሶላትን በጋራ ይሰግዳሉ፣ ለረመዳን በሰላም መጠናቀቅም…