ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል ሀገር መሆኗ ተደማጭነቷ እንዲጨምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል አገር መሆኗ የኢኮኖሚ ትብብሮችን ከማስፋት ባለፈ በዓለም አቀፍ የባለብዙ ወገን መድረኮች ላይ ተደማጭነቷ እንዲጨምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን…