Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ እድገት የ25 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ ወርክሾፕ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለግሉ ዘርፍ እድገት የ25 ሚሊየን ዩሮ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ ወርክሾፕ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው ። ፕሮጀክቱ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና በጀርመን ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ድርጅት (ጂአይዜድ) የተዘጋጀ ሲሆን÷ ለ4…

በአዳማ ከተማ የሚነሱ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት 250 ፕሮጄክቶች እየተሰሩ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ ከነዋሪዎች የሚነሱ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት 250 ፕሮጄክቶች በመሰራት ላይ መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘርፉ አስፋው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የሐረሪ ብልጽግና ፓርቲ የህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ አቅጣጫ አስቀምጦ ወደ ሥራ መግባቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ በጉባኤው ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎችና ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች ተግባራዊ ለማድረግ ወደ ስራ መግባቱን የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ…

የጉምሩክ ኮሚሽን የምግብ ሸቀጦችን ከውጭ ለሚያስገቡ ፈጣን አገልግሎት እሰጣለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለምንም የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ መሰረታዊ የምግብ ሸቀጦችን ለሚያስገቡ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ፈጣን አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ስርዓት መዘርጋቱን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር…

የጃፓን መንግሥት ለኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብታዊ ዕድገት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል- አምባሳደር ኢቶ ታካኮ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግሥት ለኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብታዊ ዕድገት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ተናገሩ። የጃፓን መንግሥት ለሰላም ህጻናት መንደር የጨርቃ ጨርቅ ማሰልጠኛ ማዕከል የማስፋፊያ…

የአራት ዓመቷን ሕፃን የሰወሩ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአራት ዓመት ሕፃን የሰወሩ ግለሰቦች በእስራት መቀጣታቸውን የሸካ ዞን ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የሸካ ዞን ፖሊስ መምሪያ የነፍስ ግድያና የወንጀል ትራፊክ አደጋ ምርመራ አስተባባሪ ዋና ሳጅን ወንድማገኝ አለማየሁ እንደገለፁት…

የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለተመረቁ ስራ ፈላጊ ወጣቶች የመስሪያ ሼዶችን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ለተመረቁ ስራ ፈላጊ ወጣቶች የመስሪያ ሼዶችን አስረክቧል፡፡ የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ በርክክቡ ወቅት ÷ በከተማዋ በ2014 በጀት አመት ከ25 ሺህ በላይ ስራ አጥ…

ይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ውጭ ከላካቸው ምርቶች ከ4 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና…

በአነስተኛ ኢንዱስትሪ የምግብ ዘይት ሲያመርቱ የቆዩ ተቋማት ከገበያ እንዳይወጡ ባለድርሻ አካላት ሊተባበሩ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአነስተኛ ኢንዱስትሪ የምግብ ዘይት ሲያመርቱ የቆዩ ተቋማት ከገበያ እንዳይወጡ ባለድርሻ አካላት ሊሰሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ገለፀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…

በህንድ ሲካሄድ የቆየው የኢንቨስትመንት ፎረም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ ሲካሄድ የቆየው የኢንቨስትመንት ፎረም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና የሀሪያና ከተማ አስተዳደር የውጭ ጉዳይ መምሪያ በተፈራረሙት የመግባቢያ ስምምነት ተጠናቋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን በኢትዮጵያ በኩል የኢትዮጵያ…