የአፍሪካ አገራት ከህዝባቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚሄድ የፖሊሲ አማራጭ መከተል እንደሚገባቸው ተመላከተ
አዲስ አበባ፣መስከረም 14 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አገራት ከውጭ የሚጫንባቸውን የፖሊሲ አማራጭ ሳይሆን ከህዝባቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚሄድ አማራጭ ሊከተሉ እንደሚገባ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ባዘጋጀው 4ኛው የቻይና አፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሴሚናር ላይ ተጠቆመ፡፡
ዛሬ በበይነ መረብ…