Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ አገራት ከህዝባቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚሄድ የፖሊሲ አማራጭ መከተል እንደሚገባቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣መስከረም 14 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አገራት ከውጭ የሚጫንባቸውን የፖሊሲ አማራጭ ሳይሆን ከህዝባቸው ነባራዊ ሁኔታ ጋር የሚሄድ አማራጭ ሊከተሉ እንደሚገባ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ባዘጋጀው 4ኛው የቻይና አፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሴሚናር ላይ ተጠቆመ፡፡ ዛሬ በበይነ መረብ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በእንግሊዝ መንግስት ልዩ መልእክተኛ ከሚመራ የልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል በእንግሊዝ መንግስት ልዩ መልእክተኛ ኒክ ዳየር የሚመራ የልዑካን ቡድን ጋር በወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል። የፌደራል መንግስት ሀገራዊ ግዴታዎች በሚጥሉበት ህግጋትና የአለም አቀፍ መስፈርት…

በጋምቤላ ክልል የሀገር ህልውናን ለማስከበር ግንባር ለዘመቱ የልዩ ሀይል ቤተሰብ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የሀገር ህልውናን ለማስከበር ግንባር ለዘመቱ የልዩ ሀይል ቤተሰብ 10 ሺህ የሚጠጋ ደብተር እና የመማሪያ ቁሳቁስ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሴ ጋጄት ÷ድጋፉ የሀገር ህልውናን…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለአገር መከላከያ ሰራዊት 284 የእርድ እንስሳትና 40 ኩንታል ስንቅ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለአገር መከላከያ ሰራዊት 284 የእርድ እንስሳት እና 40 ኩንታል ስንቅ ድጋፍ አደረገ። ከክልሉ ከተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች ህብረተሰቡ ያዋጣውን ድጋፍ የአገር ሽማግሌዎችና የማህበረሰብ ተወካዮች ለአገር መከላከያ ሰራዊት…

ሚኒስቴሩ ያስጀመረዉን ቤቶች እድሳት በማጠናቀቅ ለተጠቃሚዎች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ያስጀመረዉን ቤቶች እድሳት በማጠናቀቅ ለተጠቃሚዎች አስረክቧል፡፡ ሙሉ ወጪውን በመሸፈን እድሳቱን ያከናወነው የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት መሆኑ ተገልጿል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሚኒስቴሩ ሰራተኞች ጋር ባደረጉት ውይይት የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት ከባለፉት ሶስት ዓመታት ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገውን የለውጥ ሂደት…

አዲሱ ምክር ቤት የዜጎች ፍላጎት የሚንፀባረቅበት እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ በሚመሰረተው ምክር ቤት የሚወጡ ሕጎች፣ ደንቦች እና ውሳኔዎች የህዝቦችን እኩልነት የሚያረጋግጡና የሕዝቦች ፍላጎት የሚንፀባረቅበት ምክር ቤት እንደሚሆን አዲስ ተመርጠው የመጡ የምክር ቤት አባላት ገለፁ። ለአዲስ የምክር ቤት…

የደነባ ዋሻ መስራችና ባለቤት አቶ ገመዳ ዋይሶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ገመዳ ዋይሶ፣ ሰንበቴና አሚና የሰው ሰራሽ ዋሻና የመዝናኛ ሥፍራ በተለምዶ ደነባ ዋሻ መስራችና ባለቤት አቶ ገመዳ ዋይሶ በ65 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። አቶ ገመዳ ዋይሶ ከ 1971 እስከ 1992 ዓ.ም ለ21 ዓመታት ዋሻውን በመቆፈር…

በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ የተከለከለ ነው- ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በመስቀል በዓልም ሆነ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በበዓላት ወቅት የሚተኮሱ ርችቶችን ሽፋን በማድረግ ሰላምን የማደፍረስ ፍላጎት ያላቸው ግለሰቦች በህገ-ወጥ መንገድ…

በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያንና በአካባቢው የፅዳት ዘመቻ መካሄዱ ተገለፀ፡፡ በተካሄደው የፅዳት ንቅናቄ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ፣የፅዳት አምባሳደሮች ፣ ታዋቂ…