Fana: At a Speed of Life!

የሀረሪ ክልል የመስቀል በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፤መስከረም 16፤ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሀረሪ ክልል የመስቀል በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ክልሉ በመልዕክቱ የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ የህይወት መስዋዕትነት እየከፈለ ላለው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት፣ ለክልል የፀጥታ አባላትን…

በወረራው የወደሙ የጤና ተቋማትን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ ነው-ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣መስከረም 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አማራና በአፋር ክልሎች በወረራው የወደሙ ጤና ተቋማትን ወደ ስራ ለማስገባትና ለተፈናቃይ ወገኖችን የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ከክልል መንግስታት ጋር እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ። በጤና ሚኒስትሯ…

የመስቀል ደመራ በዓል በመላው ኢትዮጵያ ተከብሮ ዋለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በመላው ኢትዮጵያ  ተከብሮ ውሏል፡፡ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይም በዓሉ የተከበረ ሲሆን÷ በክብረ በዓሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴና…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በተለያዩ ግዳጅ ላይ ተሰማርተው ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ የሚገኙ የፖሊስ አባላትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ሪፈራል ሆስፒታል ተገኝተው በተለያዩ ግዳጅ ላይ ተሰማርተው ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ የሚገኙ የፖሊስ አባላትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ከርዕሰ መስተዳድሩ በተጨማሪ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጉበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ በኢንዱስትሪ ፓርኩ የተለያዩ ፋብሪካዎችን የስራ እንቅስቃሴ መመልከታቸውን ኢቢሲ ዘግቧል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በሚዛን ግቢ ያስተማራቸውን ተማሪዎች በነገው ዕለት ያስመርቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በሚዛን ግቢ ሲያስተምራቸው የቆየውን ከ1 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎች በነገው ዕለት ያስመርቃል፡፡ ተመራቂዎቹ በመደበኛና በተከታታይ በማህበራዊ ሳይንስ ፣በግብርና እና በተፈጥሮ ሃብት እንዲሁም በህግ ትምህርት ክፍል…

በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣መስከረም 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን የፀጥታ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡   ዝግጅት ከመደረጉም ባሻገር ለፀጥታ ኃይሉ በበጎ ፈቃደኝነት አጋዥ የሆኑ በቅርቡ የተመረቁ ከ27ሺህ…

የመስቀል፣ የኢሬቻ በዓላትና የመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲከወኑ ዝግጅት ተጠናቋል-የፌደራል ፖሊስ

አዲስ አበባ፣መስከረም 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመስቀል፣ ከኢሬቻ በዓላትና ከመንግስት ምስረታ ስነ-ስርዓት በፊትና በኋላ ሊከሰቱ የሚችሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር፣ ችግር ከተከሰተ ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከኢትዮጵያ…

አቶ ወርቁ አይተነው ከጎንደር ከተማ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው ከጎንደር ከተማ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ የህብረተሰብ ተወካዮቹ ባለሀብቱ በወቅታዊ የህልውና ዘመቻ እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተመለከተ ምስጋና አቅርበዋል። ጎንደር ከተማ ያለውን ምቹ…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር “የነጩ ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት” ዘመቻን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች "የነጩ ፓስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተመንግስት" ዘመቻን ተቀላቅለዋል፡፡ የአሜሪካ መንግስት የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ፣…