የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትህነግን ርዝራዦች የጥፋት ተልዕኮ ለማክሸፍ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የትህነግን የሽብር ቡድን የጥፋት ተልዕኮ ለማክሸፍ የጸጥታ ሃይሉንና ህብረተሰቡን ባሳተፈ መልኩ እየሠራ እንደሚገኝ የክልሉ በብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤት ሃላፊው…
የሀገር ውስጥ ዜና የጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በነገው እለት ያስመርቃል Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ከ 3 ሺህ በላይ ተማሪዎች በነገው እለት ያስመርቃል፡፡ ዩኒቨርስቲው በመደበኛ፣ በተከታታይ፣ በርቀትና በክረምት መርሃግብሮች ያሰለጠናቸውን 3 ሺህ 388 ተማሪዎች ነው የሚያስመርቀው።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአካል ጉዳተኞችን መብትና ጥቅም ለማስከበር በእውቀት የተደገፈ የአካታችነት ስራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካል ጉዳተኞችን አሳማኝና ብቁ የሆነ የፖሊሲ፣ የልማት ዕቅድና ስትራቴጅ፣ የህግ ማዕቀፎችና አሰራሮች አካታችነት ላይ ያተኮረ የህግ ባለሙያዎች መድረክ ዛሬ በአዳማ ከተማ ተጀምሯል። የፌዴራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ ምክትል ጠቅላይ አቃቢ ህግ ፍቃዱ…
ስፓርት በቶኪዮ ኦሊምፒክ 1500 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ፍሬወይኒ ሃይሉ 4ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቀቀች Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ 1500 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ፍሬወይኒ ሃይሉ 4ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቃለች፡፡ በውድድሩ ኬንያዊቷ ፌዝ ኪፕዬጎን የኦሎምፒኩን ሪከርድ በመስበር ስታሸንፍ እንግሊዛዊቷ አትሌት ሙዪር ሁለተኛ ወጥታለች፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በ2014 አዲሱ ስርአተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ይጀምራል Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በመጪው የትምህርት ዘመን በተመረጡ ትምህርት ቤቶች የአዲሱን ስርአተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ እንደሚጀመር አስታወቋል፡፡ ሚኒስቴሩ በአሁኑ ሰዓት በስርዓተ- ትምህርት ዝግጅት ክልሎች ያሉበትን ሁኔታ እየገምገመ ይገኛል።…
ስፓርት አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ አደረጉ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጋና እና ከዚምባቡዌ አቻው ጋር ላለበት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ዝግጅት ለ28 ተጫዋቾች የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጥሪ አድርገዋል፡፡ በዚህም ከኢትዮጵያ ቡና አስራት ቱንጆ ፣አማኑኤል ዮሀንስ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሀይልና የሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት በጋራ በወሰዱት እርምጃ የአልሸባብ ቡደን ተደመሰሰ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ሶማልያ ዋጅድ እና አካባቢው ላይ ድጋፍ በመስጠት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሀይልና የሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት በጥምር በወሰዱት እርምጃ የአልሸባብ ቡድን መደምሰሱ ተገለፀ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ሶማልያ…
የሀገር ውስጥ ዜና አገልግሎት ከማይሰጡ ንብረቶች ከ72 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በ2013 በጀት ዓመት አገልግሎት የማይሰጡ የተለያዩ ንብረቶችን በማስወገድ 72 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የተቋሙ የንብረት አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሥራ አስኪያጅ አቶ አበበ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሐፈት ቤት ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሐፈት ቤት ሠራተኞች የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት መወሰናቸው ተገለፀ፡፡ ሰራተኞቹ ለቀረበው ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ በመስጠትና የሀገር መከላከያ ሠራዊትን ለመደገፍ ነው የአንድ ወር…
የሀገር ውስጥ ዜና አርቲስት ታምሩ ብርሀኑ ከ200 ሺህ በላይ ብር የሚገመት ቁሳቁስ ለደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ Feven Bishaw Aug 6, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አርቲስት ታምሩ ብርሀኑ ከ200 ሺህ በላይ ብር የሚገመት ቁሳቁስ ለደሴ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ፡፡ አርቲስቱ በሆስፒታሉ ተገኝቶም የቆሰሉ የአገር መከላከያ ሰራዊት ፣የክልል ልዩ ሀይል አባላትና ሚሊሻዎችን…