በጸጥታ ችግር ምክንያት አገልግሎት መስጠት አቁመው የነበሩ 87 የሞባይል ጣቢያዎች ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሪጅን በጸጥታ ችግር ምክንያት አገልግሎት መስጠት አቁመው የነበሩ 87 የሞባይል ጣቢያዎች ተጠግነው በ42 ወረዳዎች የሚገኙ 83 ቀበሌዎችና ከተሞች ዳግም የቴሌኮም አገልግሎት ማግኘት ጀመሩ፡፡
በምዕራብና ምስራቅ ወለጋ፣ ሆሩ ጉዱሩ እንዲሁም…