Fana: At a Speed of Life!

ምርጫው የክልሉ ሕዝብ ለዴሞክራሲና ሰላማዊ ፖለቲካ ያለው ፍላጎት የታየበት ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ ለዴሞክራሲና ሰላማዊ ፖለቲካ ያለውን ጽኑ ፍላጎት ያሳየበት ነው አለ የጋምቤላ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት፡፡ በጋምቤላ ክልል ሕዝቡ ያለምንም ችግር በሰላማዊ መንገድ ድምጽ መስጠቱን የጋራ ምክር ቤቱ…

ኢትዮጵያውያን ልትኮሩ ይገባል – ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በስኬት በማከናወኗ ኢትዮጵያውያን ልትኮሩ ይገባል አሉ የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፡፡ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድንን የመሩት ኡሁሩ ኬንያታ ከኢጋድ የታዛቢ ቡድን ጋር በመሆን የምርጫውን…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችና አሳታፊ ነበር – ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችና አሳታፊ ነበር አሉ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ እና የቀድሞ የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፡፡ ኡሁሩ ኬንያታ ኢትዮጵያ ያካሄደችውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ምርጫው አካታችና…

ዲሞክራሲያዊ ሂደቶች ከአኅጉሪቱ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ አፍሪካዊ ተቋማት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዲሞክራሲያዊ ሂደቶች ከአኅጉሪቱ ነባራዊ ሁኔታና ተሞክሮ ጋር የተጣጣሙ እንዲሆኑ አፍሪካዊ ተቋማት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥የአፍሪካ…

በምርጫው አካታችነትን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች የሚደነቁ ናቸው – ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች የሚደነቁ ናቸው አለ፡፡ ምርጫውን የታዘቡት ኢጋድና አፍሪካ ኅብረት የመጀመሪያ ዙር ሪፖርታቸውን በተመለከተ መግለጫ እየሰጡ…

የአውሮፓ ኅብረትና አጋር ሀገራት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሒደት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት እና አጋር ሀገራት ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አድንቋል፡፡ ምርጫውን አስመልክቶ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የኅብረቱ አባል ሀገራትና በኢትዮጵያ የካናዳ፣ የኖርዌይ እና ስዊዘርላንድ…

በተለያዩ አካባቢዎች የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ክልሎች እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ የምርጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ክልሎች የማሰባሰብ ስራ እየተከናወነ ነው፡፡ በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ ቆጠራ ተጠናቅቆ ጊዜያዊ ውጤት…

የክልሉ ሕዝብ ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ንቁ ተሳታፊ መሆኑን በምርጫው አሳይቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ በዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ሒደት ንቁ ተሳታፊ መሆኑን ያሳየበት ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት፡፡ የጋራ ምክር ቤቱ የምርጫውን መጠናቀቅ በማስመልከት በሰጠው መግለጫ፥ የክልሉ ሕዝብ…

በክልሉ ምርጫው ነጻ እና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት ተጠናቋል – የአፋር ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት

አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአፋር ክልል ነጻ እና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት ተጠናቋል አለ የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ ምርጫው በክልሉ በሚገኙ 32 የምርጫ ክልሎች ያለምንም የፀጥታ ችግር…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሀገሪቱ በሚገኙ ሁሉም የምርጫ ክልሎች ዜጎች ድምጽ መስጠት ጀምረዋል፡፡ ሕዝቡ ከማለዳ ጀምሮ በነቂስ በመውጣት በምርጫው ተሳትፎ እያደረገ ሲሆን፥ የድምጽ መስጠት ሒደቱ የምርጫ ታዛቢዎች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል፡፡…