ኢራን ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ ለመግባት የሞከሩ የአሜሪካ የጦር መርከቦችን በሚሳኤል መምታቷ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ያስተላለፈችውን ማስጠንቀቂያ በመተላለፍ ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ ለመግባት የሞከሩ የአሜሪካ የጦር መርከቦችን በሚሳኤል መምታቷ ተነግሯል፡፡
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱ ባህር ኃይል በሰርጡ መተላለፊያ አጥተው የቆሙ መርከቦችን…