Fana: At a Speed of Life!

ሀገር በቀል ጥናትና ምርምሮች ለህብረተሰብ ጤና ግብዓትነት እንዲውሉ ማድረግ ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ጥናትና ምርምሮችን ወደ ልማት በመቀየር ለህብረተሰብ ጤና ግብዓትነት ማዋል ይገባል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ። አርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (አህሪ) ‘የላቀ የጤና ምርምርና ልማት ለተሻለ ጤና’ በሚል መሪ…

የቢሾፍቱ ከተማ የኮሪደር ልማት የደረሰበት ደረጃ የሚበረታታ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ከተማ የኮሪደር ልማት እዚህ ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተከናወነው ስራ የሚበረታታ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ ከቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች ጋር በዛሬው ዕለት በከተማዋ እየተከናወነ ያለው…

በአፍሪካ የግምገማ ሥርዓት ላይ ያተኮረ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ የግምገማ ሥርዓት ላይ ያተኮረው 25ኛው የአፍሪካ ኢቫሉዌሽን አሶሴሽን ጉባኤ ከሰኔ 9 ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ለሦስት ቀናት የሚካሄደውን ጉባኤ የአፍሪካ ኢቫሉዌሽን አሶሴሽን፣ በፕላንና ልማት ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ ኢቫሉዌሽን…

ከ1 ሚሊየን በላይ የልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ወደ ዘላቂ የኑሮ ማሻሻያ ተሸጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ450 ሚሊየን ዶላር እየተተገበረ በሚገኘው የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ከ1 ሚሊየን በላይ ተጠቃሚዎች ወደ ዘላቂ የኑሮ ማሻሻያ ተሸጋግረዋል፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ዜጎችን ከተረጅነት ወደ…

ሰላም እንዲመጣ ባለሃብቶች ታጣቂዎችን በገንዘብ መደገፍ ማቆም አለባችሁ –  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሰላም የሚፈልጉ ባለሃብቶች በጫካ የሚገኙ ታጣቂዎችን በገንዘብ መደገፍ እንዲያቆሙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ሀገሪቱ ከተውጣጡ የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት ውይይት፥ መንግስት…

ቋንቋ በሕዝቦችና ባህሎች መካከል ድልድይ ነው – የሩሲያ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ቋንቋ ቀን በአዲስ አበባ በተባበሩት መንግሥታት የስብሰባ ማዕከል ተከብሯል፡፡ በዝግጅቱ ሩሲያዊው የኪነ-ጥበብ ሊቅ እና የሩሲያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሑፍ አባት እንደሆነ የሚነገርለትን አሌክሳንደር ሰርጌቪች ፑሽኪንን ጨምሮ የኒኮላይ ጎጎልና መሰል…

ሚኒስቴሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለድህነት ቅነሳ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል አለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ ማሻሻያው በድህነት ቅነሳና አምራች ዘርፉን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲን ለማጠናከር ያለመ የፓናል ውይይት ተካሂዷል። በዚሁ ወቅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አማካሪ…

የአርሜኒያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ፕሬዚዳንት ታዬ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርሜኒያ ባለሃብቶች የኢትዮጵያን ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ሪፎርም እድሎች በመጠቀም ኢንቨስት እንዲያደርጉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የአርሜኒያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቫሃን ኮስታኒያን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ውይይት ዛሬ ምሽት ይቀርባል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የሚያደርጓቸው ውይይቶች አካል ሲሆን፥…

በአንድ ዘርፍ ላይ ጥገኛ የሆነ ኢኮኖሚ የኢትዮጵያን ስብራት አይጠግንም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብዝሃ ዘርፍን ያላካተተና በአንድ ዘርፍ ላይ ጥገኛ የሆነ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የኢትዮጵያን ስብራት አይጠግንም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እድገት፣ ወቅታዊ ፈተናዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች…