Fana: At a Speed of Life!

በደሴ ዙሪያ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ የወረዳው ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር መሀመድ ሰይድ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በዛሬው እለት መነሻውን ከመካነ ሰላም ያደረገ የህዝብ…

በቴክኖሎጂ በመታገዝ የኢትዮጵያን የእንስሳት ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ያላትን ሰፊ የእንስሳት ሀብት ቴክኖሎጂን ማዕከል ባደረገ መልኩ ጥቅም ላይ ለማዋል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡በሰው ሰራሽ ዘዴ የተደገፈ እንስሳትን የማዳቀል ፕሮግራም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው እለት በኦሮሚያ…

80ኛው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 80ኛው የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባዔ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው። በጠቅላላ ጉባዔው በፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተመራ ልዑክ ኢትዮጵያን ወክሎ በመሳተፍ ላይ ይገኛል። የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊ…

ማዱኬ ባጋጠመው ጉዳት ለሁለት ወራት ከሜዳ ይርቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርሰናል የፊት መስመር ተጫዋች ኖኒ ማዱኬ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ለሁለት ወራት ያህል ከሜዳ እንደሚርቅ ተነግሯል፡፡ ተጫዋቹ ባሳለፍነው እሑድ አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ አንድ አቻ በተለያዩበት የሊጉ የ5ኛ ሳምንት ጨዋታ የጉልበት ጉዳት…

በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ትኩረት የተደረገባቸው ዘርፎች ለውጥ አምጥተዋል – አምባሳደር ግርማ ብሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ትኩረት የተደረገባቸው ዘርፎች የተሻለ የምጣኔ ሃብት ዕድገት እንዲመዘገብ ዕድል ፈጥረዋል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ። ኢትዮጵያ ተግባራዊ ያደረገችው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ…

በውጣ ውረድ የተገኘው ትልቁ ክብር – ኦስማን ዴምቤሌ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኦስማን ዴምቤሌ ከበርካታ ውጣ ውረድ በኋላ ዳግም ከፍ ባለበት ፓሪስ የ2025 የባሎንዶር አሸናፊ በመሆን የወርቅ ኳሱን የግሉ አድርጓል። ለዚህ ክብር የደረሰበት የእግር ኳስ መንገድ እንደ ብዙዎቹ የእግር ኳስ ከዋክብት የኦስማን ውጣ ውረድ…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ አይቻልም የተባለውን ሰርቶ ማጠናቀቅ እንደሚቻል ማሳያ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ ‎

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ብቻ ሳይሆን አይቻልም የተባለውን ሰርቶ ማጠናቀቅ እንደሚቻል ማሳያ ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ደስታ ሌዳሞ፡፡ ‎ ‎የግድቡን መጠናቀቅ አስመልክቶ በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ…

ከ34 ዓመታት በኋላ ያለ ወርቅ የተመለሰው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን ቶኪዮ ሲካሄድ የቆየው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡ ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው ሁለት የብር እና ሁለት ነሐስ በድምሩ አራት ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሩን አጠናቅቃለች። ኢትዮጵያ ባገኘቸው…

የኢትዮጵያ የምግብ አምባሳደሯ ወይዘሮ ሙና በስኮትላንድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገረ ስኮትላንድ የሀበሻ ምግብ ቤት የከፈተችው ወይዘሮ ሙና የኢትጵያን ምግቦች በማስተዋወቅ ዝናን አትርፋለች፡፡ በራሷ ሼፍ ሙና የተመሰረተው ምግብ ቤቱ በሀገራችን በብዛት የተለመደውና የኢትዮጵያውያን መለያ የሆነው በየአይነቱ፣ ጥብስ፣ ክትፎ፣…

የሕዳሴው ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያ የማንሰራራት ምልክት ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዳሴው ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያ የማንሰራራት ምልክትና የባህር በር የመስፈንጠሪያ ምስጢር ነው አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን በማስመልከት የድጋፍና የደስታ…